Generated by All in One SEO v4.9.7.2, this is an llms.txt file, used by LLMs to index the site. # Immigration and Citizenship Services ## Sitemaps - [XML Sitemap](https://ics.gov.et/sitemap.xml): Contains all public & indexable URLs for this website. ## Posts - [ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ](https://ics.gov.et/news/ምክትል-ጠቅላይ-ሚንስትር-ክቡር-አቶ-ተመስ/) - አዲስ አበባ ፣ 27 ፣ 12 ፣ 2018 ዓ.ም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በሰው ሃይል ግንባታ ላይ በተሰራ ከፍተኛ የለውጥ ስራ አማካኝነት በአገልግሎት ትልቅ ለውጥ መምጣቱን ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጉብኝቱ ወቅት ተናግረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመደመር መንግስት የተቋማት ለውጥ እና የመርህ ውጤት ማሳያ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። የተወረሰ እዳን በምንዳ መቀየር እንደሚቻል የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የ2019 የሀጅ ጉዞና የፓስፖርት አገልግሎትን ለማሳለጥ ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡](https://ics.gov.et/news/የ2019-የሀጅ-ጉዞና-የፓስፖርት-አገልግሎትን-ለ/) - አዲስ አበባ፣ነሐሴ 13 ፣ 2018 ዓ/ምየኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከፍተኛ ሀላፊዎች ጋር የ2019 የሀጅ ጉዞነ የፓስፖርት አገልግሎትን ለማሳለጥ የሚያስችል ውይይት አካሂደዋል ፡፡ በውይይቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የአገልግሎት መስሪያ ቤቱ የቅርንጫፍ ፅ/ቤት አድማስ በማስፋት እንከን አልባ ቀልጣፍ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገልፀው ይህንንም - [አገልግሎቱ ለአንድ ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ](https://ics.gov.et/news/አገልግሎቱ-ለአንድ-ሺህ-ተማሪዎች-የትምህ/) - አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 09.12.2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች በጉለሌ ክፍለ ከተማ በጉለሌ የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ማዕከል በመገኘት ለ1000ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ የአረንጓዴ አሻራቸውን በእንጦጦ ተራራ ላይ አኑረዋል። አገልግሎቱ የተገልጋዩን ማህበረሰብ ፍላጎት በልዩ ልዩ የአገልግሎት አማራጮች ከፍ ለማድረግ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አማራጭ እየሰራ ይገኛል ያሉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ - [ለብሄራዊ ጥቅም መከበር እና ለሀገራዊ እሴት መጠበቅ የተቋማት ትብብር አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ](https://ics.gov.et/news/ለብሄራዊ-ጥቅም-መከበር-እና-ለሀገራዊ-እሴ/) - አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 08 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን እና በተመረጡ የደህንነት ተቋማት መካከል የተሳካ የሚዲያ ቁጥጥር ሥርዓትን ለማጠናከር የሚያስችል እና ብሄራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል። የሚዲያ ተቋማት ቁጥር እያደገ መምጣት፣ የቴክኖሎጂ ልማት እና ሕግ የማስፈጸም ሥራዎችን በተናጠል መሥራት ውጤታማ ባለመኾኑ በቅንጅት መሥራት አስፈላጊ በመሆኑ ከኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት - [ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም የጉዞ ሰነዶችን ቁጥጥርዘመናዊ ለማድረግ ተወያዩ](https://ics.gov.et/news/ኢትዮጵያ-እና-ዩናይትድ-ኪንግደም-የጉዞ-ሰ/) - አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 05 2018 ዓ.ም የጉዞ ሰነድ ቁጥጥርን ዘመናዊ ለማድረግና የአየር ድንበር አስተዳደር አገልግሎቱን አለም በደረሰበት የፍተሻ ቴክኖሎጂ ለማዘመን ያለመ ውይይት በዋና ዳይሬክተር ፅህፈት ቤት ከዩናይትድ ኪንግደም ምክትል አምባሳደር እና ልዑክ ቡድን ጋር ውይይት ተደርጓል ። የተጭበረበረ ሰነድ ይዞ ለመንቀሳቀስ የሚደረግ የጉዞ ሂደትን በዘመናዊ የፍተሻ መሳሪያ በቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማስጀመር የሚያስችል ዘመናዊ - [የአገልግሎቱ ስርነቀል ለውጥ ለሀገሪቱ ተቋማት ተምሳሌት ነው - የምክር ቤት አባላት](https://ics.gov.et/news/የአገልግሎቱ-ስርነቀል-ለውጥ-ለሀገሪቱ-ተ/) - አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 4 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፋት ሶስት የለውጥ አመታት ያስመዘገበው ስኬት ተቋሙን በመቀየር ፥ የህዝብን ፍላጎት ከማሟላት ባሻገር የሀገሪቱን ገፅታ እና የብሄራዊ ደህንነት ስራውን በአየር እና የብስ ድንበር አለማቀፍ ደረጃዎችን የጠበቀ ግልጋሎት እየሰጠ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጪ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት ምስክርነት ስጥተዋል ። - [የአግልግሎቱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና  ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ ።](https://ics.gov.et/news/የአግልግሎቱ-ከፍተኛ-የስራ-ሃላፊዎች-እና/) - ሐምሌ 27 ፣ 2018 ዓ.ም ''በጋራ ተስፋን እንትከል'' በሚል መሪ-ሃሳብ በአንድ ጀንበር የ800 ሚልዮን የችግኝ ተከላ መርሃግብር ላይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ፣ የአገልግሎቱ ምክትል ዳይሬክተሮች አቶ ቢቂላ መዝገቡ እና ኢንጅነር ጎሳ ደምሴ የአገልግሎቱ ሰራተኞች በቂሊንጦ ኢንዲስትሪ ፓርክ አሻራቸውን አኑረዋል። አረንጓዴ አሻራ ሀገርን በልምላሜ ከማልበስ ባሻገር የመቻል ማሳያ እና የአንድነት - [ደም በመለገስ በደም እጦት ህይወታቸውን የሚያጡ ዜጎቻችንን እንታደጋለን-የአገልግሎቱ ሰራተኞች](https://ics.gov.et/news/ደም-በመለገስ-በደም-እጦት-ህይወታቸውን-የ/) - አዲስ አበባ፣ሐምሌ 23 ፣ 2018 ዓ.ም "እያንዳንዱ ደም ለጋሽ ህይወት አዳኝ ነው" በሚል መሪ-ሃሳብ የደም ልገሳ መርሃ ግብር የዋናው መስሪያ ቤት የተለያዩ የስራ ክፍሎች ሰራተኞች እና ሃላፊዎች በተገኙበት ተጀመረ ። የደም ልገሳውን መርሃግብር የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዜግነት ዘርፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰብለ ሽፈራው በማስጀመር ፥ አገልግሎቱ በተከታታይ አመታት የደም ልገሳ መርሃ ግብር እያከናወነ መሆኑን በመግለፅ ከአገልግሎት ባሻገር - [በእቅድ በመመራት የአገልግሎት አድማስን ማስፋፋት እንደሚገባ ተገለፀ](https://ics.gov.et/news/በእቅድ-በመመራት-የአገልግሎት-አድማስን/) - አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዘርፍ እና የዳይሬክቶሬት የእቅድ ካስኬዲንግ ስነስርዓት አካሄደዋል፥የተሻለ እና የተናበበ ስራን በመስራት በእቅድ መመራት ለተሟላ አፈጻጸም የሚረዳ መሆኑም ተገልፆዋል ። የስራ ክንውን እና የዘርፍ አፈፃፀምን ከተገልጋዩ ፍላጎት መሟላት ጋር አዛምዶ በመተንተን እና ስኬትን በመገምገም የአግልግሎቱን እቅድ የመፈፀም አቅም ማየት እንደሚገባ በካስኬዲንግ ስነስርዓት ላይ የአገልግሎቱ ምክትል - ["የእኛ ትጋት እና የስራ ጥራት የሚለካው በተገልጋዩ የእርካታ መጠን መሆን አለበት" - አቶ ቢቂላ መዝገቡ](https://ics.gov.et/news/የእኛ-ትጋት-እና-የስራ-ጥራት-የሚለካው-በተ/) - ጅማ፣ሐምሌ 18 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት ዳይሬክቶሬት ፥ የቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች የ2018 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ አቆጣጫ የውይይት መድረክ በጅማ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል በውይይቱ መድረኩ ላይ የተገኙት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ፥የፓስፖርት አገልግሎትን ወደ ተገልጋዩ በመቅረብ ሀገርን እና የተገልጋዩን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የተቀላጠፈ ስራ እየተሰራ - [ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ቪዛ ሰታለች -ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት](https://ics.gov.et/news/ኢትዮጵያ-በበጀት-ዓመቱ-ከአንድ-ሚሊዮን-በ/) - አዲስ አበባ ፣ ሀምሌ14፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከ1.04 ሚሊዮን በላይ የቪዛ አገልግሎቶችን መስጠቱ ገለፀ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከሶስት ዓመት በፊት 276 ሺህ ቪዛ ብቻ በአመት ውስጥ መስጠቱን አስታውሰው በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት 1.04 ሚሊዮን ቪዛ በመስጠት ከአራት እጥፍ በላይ እድገት ማስመዝገቡን አንስተዋል። አገልግሎቱ የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓቱን - [ስድስት ሚሊዮን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ በአመቱ ተከናውኗል - ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት](https://ics.gov.et/news/ስድስት-ሚሊዮን-የሲቪል-እና-ቤተሰብ-ምዝገ/) - አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 09፣2018 ዓ.ም አገልግሎቱ ከፓስፖርት፣ ቪዛ፣ ትዉልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አየር ድንብር እና የየብስ ድንበር አስተዳደርን የበጀት አመት አፈፃፀም ክንውኖችን በተመለከተ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰተዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2018 ዓ/ም በጀት አመት የእቅድ አፈጻጸም ከአለፉት አመታት አንፃር የተሻለ መሆኑን ያነሱት ዋና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት አመት ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፓርት መስጠቱን ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-በ2018-በጀ/) - አዲስ አበባ ፡ ሃምሌ 07 /2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2018 ዓ/ም በጀት አመት የእቅድ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን የሁሉም ዳይሬክቶሬቶች የበጀት አመቱ የስራ ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በእቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረኩ ላይ እንደተገልጸዉ ተቋሙ በበጀት አመቱ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት ለዜጎች መሰጠት ተችሏል። ከቪዛ አገልግሎት ጋር ተያይዞም ተቋሙ በበጀት አመቱ 1,046,286 ቪዛ - [ዲጂታል የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ በድሬዳዋ ከተማ ተጀመረ](https://ics.gov.et/news/ዲጂታል-የሲቪል-እና-ቤተሰብ-ምዝገባ-በድሬ/) - ሐምሌ 06 ፣ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለማሳለጥና ዜጎቻችንን በላቀ ደረጃ ለማገልገል በምናደርገው ጥረት የዘመናዊነት መገለጫ በሆነው፣ ለዘርፈ ብዙ ስራዎቻችን ቁልፍ ሚና በሚጫወተው የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስራን ማዘመን ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የሚረዳ መሆኑን ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አንስተዋል። የሲቪልና ቤተሰብ ቤተሰብ ምዝገባ ስራችንን አለም በደረሰበት የቴክኒዎሎጂ ጥግ ለማድረስ የዛሬው የዲጂታል ምዝገባ ማስጀመሪያ - [በዋና ዳይሬክተሯ የሚመራው ልዑካን ቡድን ድሬዳዋ ገባ](https://ics.gov.et/news/በዋና-ዳይሬክተሯ-የሚመራው-ልዑካን-ቡድን/) - ሐምሌ 05 ፣ 2018 ዓ.ም በኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ አስተዳደር የዲጂታል የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓትን በይፋ ለማስጀመር ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ ገብቷል የማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ በነገው እለት የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና የክልል የዘርፉ አመራሮች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በይፋ የሚካሄድ ይሆናል። ልዑክ ቡድኑ ድሬዳዋ አለም አቀፍ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአሜሪካ የድንበር ደህንነትና አስተዳደር ጋር በጋራ ለመስራት ውይይት አደረገ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ከአሜ/) - አዲስ አበባ፡ሰኔ 30፣2018 ዓ.ም ሁለቱ ሀገራት የድንበር አስተዳደርን በማዘመን አገልግሎትን ከድንበር ቁጥጥር ስርዓት ቴክኖሎጂ ጋር በማጣመር እና በመረጃ ልውውጥ፥ በሰው ሃይል አቅም ግንባታ እና ሌሎች ጉዳዮችን በጋራ ለመስራት ውይይት ተደርጓል የአሜሪካ የድንበር ደህንነትና አስተዳደር ስርዓት ቡድን አባላት በበኩላቸዉ ተቋሙ በድንበሮች የሚሰጠውን የኢሚግሬሽን አገልግሎትን በማላቅ የቁጥጥር ስራ ለማዘመን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አንስተዋል። የአሜሪካ መንግስት ስልጠና በመስጠት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በችግኝ ተከላ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ በእንክብካቤ ስራም አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናገሩ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-በችግ/) - አዲስ አበባ፡ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች “ተስፋን እንትከል" በሚል መርህ የሚከናወነው የዘንድሮውን 8ኛዉን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ማንጎ፣ አቮካዶን ጨምሮ ሌሎች ለምግብነት የሚዉሉ ችግኞችን በጎተራ ማሳለጫ በመትከል ተቀላቅለዋል። የክረምት የበጎ አድራጎት ስራዎች አንዱ የሆነውን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በይፋ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ማህበራዊ - [''የተቋሙ ስኬት የእያንዳንዱ ሰራተኛ የዕለት ተዕለት ትጋት ውጤት ነው'' - ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት](https://ics.gov.et/news/የተቋሙ-ስኬት-የእያንዳንዱ-ሰራተኛ-የዕለ/) - ሰኔ 14 ፣ 2018 ዓ.ም ባለፋት ጥቂት አመታት በተሰሩ ዘርፍ ብዙ ስራዎች ተቋሙ ከመዋቅራዊ ለውጦች እና ሽግግር ባሻገር ተምሳሌት መሆን የቻለበትን ጉዞ በሰራተኞች የዕለተ ተዕለት ትጋት ማረጋገጥ መቻሉን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከመላ ሰራተኞች ጋር በነበራቸው የጋራ ውይይት መድረክ ላይ አንስተዋል። በጋራ የሰራተኞች ውይይት ላይ የተገኙት ዋና ዳይሬክተሯ ኢትዮጵያን አሸናፊ - [በእስቶፕ ኦቨር ቱሪዝም ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/በእስቶፕ-ኦቨር-ቱሪዝም-ዙሪያ-ከባለድርሻ/) - ሰኔ 16 ፣ 2018 ዓ.ም የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግ ይፋ በሆነው እስቶፕ ኦቨር ቱሪዝም ቪዛ ዙሪያ ከቱሪዝም ሚንስቴር ፣ አየር መንገድ እና ኢንሳ ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄዷል። በውይይቱ የቪዛ አሰራር ቴክኖሎጂ ልህቀትን በስራ ላይ ማዋል እና በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። ከቱሪዝም ሚንስቴር ጋር በመተባበር የሚተገበረው አሰራሩ በሀገሪቱ የቱሪዝም አድገት ላይ - [የኤርፖርት እና የድንበር አስተዳደር ስራን ማላቅ፥የሀገር ገፅታን መቀየር ነው ተባለ](https://ics.gov.et/news/የኤርፖርት-እና-የድንበር-አስተዳደር-ስራ/) - ሰኔ ፣ 21 ፣ 2018 ዓ.ም የኤርፖርት እና የድንበር አስተዳደር ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም በሚል የውይይት ማዕቀፍ ላይ የምክክርና የግብአት ማሰባሰብ ወርክ-ሾፕ ከፍተኛ የክልል እና የፌዴራል ተቋማት አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሄዷል። የኤርፖርት እና የድንበር ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሙ ኢትዮጵያ በዲጂታል ዘመን ያላትን ተወዳዳሪነት የምታረጋግጥበት ስትራቴጂካዊ ግብዓት ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አንስተዋል። በመድረኩ - [ከአለም ባንክ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ፕሮጀክት አስተባባሪዎች ጋር ውይይት ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/civil-and-family-registration-from-the-world-bank/) - አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18 ፣ 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ የአለም ባንክ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ፕሮጀክት አስተባባሪዎች ጋር የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊ ዳዊት በአለም ባንክ በጣልያን መንግስት ድጋፍ የሚሰሩ የሲቪል እና የቤተሰብ ምዝገባ ስራዎችን በጋራ ገምግመዋል። በውይይቱ የበጀት አመቱ እቅድ አፈጻጸም ቀርቦ የተገመገመ ሲሆን ስኬቶችን በማስቀጠል የታዩ የፕሮጀክት ክፍተቶች በማረም በቀጣይ በተሟላ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ የሚገኙ የዲጅታላይዜሽን ስራዎችን ገመገሙ ፡፡](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ከፍተ-2/) - ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊትን ጨምሮ ከፍተኛ የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች ተቋሙ እያከናወናቸዉ የሚገኙ የዲጅታላይዝሽን ስራዎችን ገምግመዋል። በግምገማው ላይ በዋናነት በቅርቡ ወደ ስራ በሚገባዉ የወርቃማ መታወቂያ ካርድ (Golden ID card) በዉስጥ ሊካተቱ በሚገባቸዉ መረጃዎች እና ዲዛይን ፣ በአዲሱ የተቋሙ የፖርታል ሲስተም እንዲሁም ገቢና ወጪ መንገደኞችን በአሻራ ብቻ ማስተናገድ በሚያስችለዉ የ - [''የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚያስመሰግን ፥ ሀገር የሚያኮራ ስራ ሰርቷል''-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የሚያ/) - አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ 2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራር እና አባላት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች በጋራ በመሆን ተቋሙ ላለፉት ሁለት አመታት ተኩል የሰራውን ምሳሌ መሆን የሚችል ስራ በዋና መስሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ ቅርንጫፍ በመዘዋወር ድንገተኛ - [ከሲውዲን መንግስት ጋር በስደት እና በህጋዊ የሰዎች ዝውውር ላይ በጋራ መስራቱ ይቀጥላል ተባለ](https://ics.gov.et/news/ከሲውዲን-መንግስት-ጋር-በስደት-እና-በህጋ/) - አዲስ አበባ፣ሚያዝያ፣ 14 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በሲውዲን የማይግሬሽን ሚንስትር ጆህን ፎርሴልን የሚመራውን የልዑካን ቡድን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው በጋራ ትብብር በሚደረግባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ከስደት ተመላሽ ዜጎችን በህጋዊ መንገድ ወድ ማዕከላዊ የአስተዳደር ስረአት ማስገባት ላይ የቴክኖሎጂ እና የሰው ሃይል ስልጠና ፥ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ የተስማሙ ሲሆን - [በህገ ወጥ መንገድ ፓስፖርት ለማግኘት የሞከሩ ከ3ሺ በላይ የውጭ ዜጎች እና ኢትዮጵያውያን ላይ ህጋዊ እርምጃ  ወስደናል - ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት](https://ics.gov.et/news/በህገ-ወጥ-መንገድ-ፓስፖርት-ለማግኘት-የሞ/) - አዲስ አበባ፡ 13 ሚያዚያ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያለፋት 9 ወራት የስራ አፈጻጸምን እና የክንውን ስኬቶችን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ለጋዜጠኞች በሰጠት መግለጫ ተቋሙ ባለፉት 9 ወራት ከአገልግሎት አንጻር ከ 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ፓስፖርት መስጠት መቻሉን ገልጸዋል። ከ847ሺ በላይ ለሆኑ የዉጭ ዜጎች አገልግሎት በመስጠት - [ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የአሜሪካን አምባሳደር በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ](https://ics.gov.et/news/ክብርት-ወይዘሮ-ሰላማዊት-ዳዊት-የአሜሪካ/) - አዲስ አበባ፣ሚያዝያ፣ 08 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑትን ኤርቪን ማሲንጋን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለውበሁለት ሀገራት ሰፊ ትብብር ሊደረግባችው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደዋል። ከአሜሪካ ጋር በስደት እና ተመላሽ ዜጎች ፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ላይ በጋራ እንደሚሰራ በውይይቱ ላይ ተገልፆዋል ። ሁለቱ ሀገራት በድንበር አስተዳደር እና - [ሀገር አቀፍ  የቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን ለማዘመን ያለመው የመጀመሪያው ዙር ጥናት ይፋ ሆነ](https://ics.gov.et/news/ሀገር-አቀፍ-የቤተሰብ-ምዝገባ-ስርአትን-ለ/) - አዲስ አበባ፣ሚያዚያ፣04፣2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት የሚደረገው ሀገር አቀፍ የቤተሰብ ምዝገባ አሁናዊ ልምድን የሚዳስስ ጥናት የመጀመሪያ ዙር ቀረበ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የቀረበው የጥናት ሪፖርቱ። ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲሁም ምክንያታዊ የሆነ እቅድ ለማቀድ የሚያስችለውን የቤተሰብ ምዝገባ ስርአት ጥንካሬዎችና ድክመቶችን በጥናቱ ላይ ተገልጿል። የጋራ የመመዝገብ አላማ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፋት 9 ወራት ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ፓስፓርት መስጠቱ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ባለፋ/) - አዲስ አበባ ፡ ሚያዚያ 05 /2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2018 ዓ/ም 9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን የሁሉም ዳይሬክቶሬቶች የስራ ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ ተቋሙ በመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት ፥ በቪዛ ፥ ትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ እና ሌሎች የይለፍና የጉዞ ሰነዶችን ለደንበኞች በመስጠት እንዲሁም በአየር እና የብስ ድንበር ቁጥጥር እና ሌሎች የተቋሙ አገልግሎቶች ባለፋት 9 - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ለአረጋዊያንና ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል !](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የትን/) - አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 04/2018 ዓ.ም. ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጉለሌ በሚገኘው ተስፋ ብርሃን ምግብ ማዕከል ለ500 መቶ አረጋዊያን አቅመ ደካማ ወገኖች የበዓል ድባብ ቤተሰባዊ ስሜት በሞላው ሁኔታ እንዲያከብሩ ለማስቻል የማዕድ ማጋራት አካሂዷል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የለዉጡ መንግስት ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በኢትዮጵያ የመረዳዳት ባህል ከፍ ብሏል ፤ ሁሉም በሚችለው ልክ አቅም በፈቀደ መልኩ - [አዲሱ ኢ-ፓስፖርት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሊጀመር ነው](https://ics.gov.et/news/አዲሱ-ኢ-ፓስፖርት-በቤንሻንጉል-ጉሙዝ-ክል/) - አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2018 በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የሚመራው የልዑካን ቡድን በክልሉ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት የሚጀመርበትን ሂደት በተመለከተ ከክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አሻድሊ ሐሰን ጋራ ውይይት አድርጓል። ፓስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ላይ ትልቅ ስራ መሰራቱን በማንሳት ፥ በክልሉም አዲሱን ኢ-ፓስፖርትን ማስጀመር ሌላ አቅም መሆኑ በውይይቱ ተነስቷል ። ከሰው እጅ ንክኪ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሴቶች በነጠላ ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድርን በአንደኛነት አጠናቀቀ](https://ics.gov.et/news/2488/) - መጋቢት 26 ፣ 2019 ዓ.ም በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሚካሄደው በ19ኛው የፌዴራል ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል በሴቶች ጠረጴዛ ቴኒስ በነጠላ የፍፃሜ እና የደረጃ ውድድርን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሴቶች በነጠላ ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር በአንደኛነት ሲያጠናቅቅ በቡድን ሶስተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። በውድድሩ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የፍፃሜ ጨዋታውን 3 ለ 0 ሲያሸንፍ በቡድን በደረጃ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። አገልግሎቱን - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የዲጅታል ሲስተም ስራዎችን ገመገመ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ከፍተ/) - መጋቢት 25/2018 አ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የኦንላይን ፖርታል ሲስተም ጨምሮ ሌሎች የዲጂታል ሲስተም ስራዎችን ገምግመዋል።ግምገማው በአዲሱ የፖርታል ሲስተም ፥ ገቢና ወጪ መንገደኞችን በአሻራ ብቻ ማስተናገድ የሚያስችል የ E-GATE አገልግሎት እንዲሁም በቅርቡ በሚጀምረው የወርቃማ ቪዛ (Golden Viza) ሊኖረዉ በሚገባ ዲዛይን ዙሪያ ያተኮረ ነበር። - [የተቋሙን የእቅድ አፈፃፀም በተለዋዋጭ አለማቀፍ ሁኔታ ውስጥ ማፅናት ይገባል - ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት](https://ics.gov.et/news/የተቋሙን-የእቅድ-አፈፃፀም-በተለዋዋጭ-አ/) - አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሶስት አመት የገቢ አፈፃፀም በጀትና የቀጣይ ሶስት አመት የገቢ እቅድ ላይ ውይይት አድርጓል፥ ከ2016 -2018 ዓ.ም በጀት ዓመት እቅድ የተሳካ እንደ ነበር የተገለፀ ሲሆን፤ ቀጣዩም ይሳካ ዘንድ በትኩረት መስራት አስፈላጊ መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በውይይቱ ላይ አንስተዋል። የስራ ስኬት ለማምጣት እና - [የክቡር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ከክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ጋራ ተወያዩ](https://ics.gov.et/news/የክቡር-ዶክተር-ሸይኽ-ሐጂ-ኢብራሂም-ቱፋ-ከ/) - አዲስ አበባ መጋቢት ፣ 16 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት የሆኑትን የክቡር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። የክቡር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ አገልግሎቱ በሐጅ እና ዑምራ ጉዞ ለህዝበ ሙስሊሙ ለሰጠው ልዩ አገልግሎት እና - [Daarektarri Olaanaa itti Aanaa Tajaajila Immigireeshiniifi Lammummaa Itiyoophiyaa obbo Biqilaa Mazgabuu turtii OBN waliin taasisan!](https://ics.gov.et/news/daarektarri-olaanaa-itti-aanaa-tajaajila-immigireeshiniifi-lammummaa-itiyoophiyaa-obbo-biqilaa-mazgabuu-turtii-obn-waliin-taasisan/) - Daarektarri Olaanaa itti Aanaa Tajaajila Immigireeshiniifi Lammummaa Itiyoophiyaa obbo Biqilaa Mazgabuu turtii OBN waliin taasisan! የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ ! ———————— ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህረ -ገፆችንን ይጎብኙ ይወዳጁን ...... Telegram: https://t.me/ICS_EthiopiaFacebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopiaTwitter: https://twitter.com/ics_ethiopiaTikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopiaLinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopiaYouTube: https://www.youtube.com/@Ics_EthiopiaInstagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/ - [እንኳን ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ።](https://ics.gov.et/news/እንኳን-ለ1-ሺህ-447ኛው-የዒድ-አል-ፈጥር-በዓል/) - እንኳን ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ ! - [ከሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ልዑካን ጋር ውይይት ተደረገ](https://ics.gov.et/news/ከሃይማኖት-ተቋማት-ጉባኤ-ልዑካን-ጋር-ውይ/) - አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2018 ዓ.ም በሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ፀሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ የሚመራው የልዑካን ቡድን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በለውጥ ሂደት አዲስ የስራ ምዕራፍ የመጡ ለውጦች የሚደነቁ ለሌሎችም ተቋማት በተምሳሌትነት የሚነሱ መሆናቸውን በውይይቱ ላይ አንስተዋል። የአገልግሎቱን የስራ እንቅስቃሴ እና የመጣውን ለውጥ በተመለከተ በአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች በክቡር ኢንጅነር ጎሳ ደምሴ እና በክቡር - [ማስታወቂያ ለክብሯን ተገልጋዮች](https://ics.gov.et/information/ማስታወቂያ-ለክብሯን-ተገልጋዮች/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከነገ ጀምሮ የአስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት ከታች በዝርዝር በተቀመጡት ቅርንጫፎች መስጠት ይጀመራል ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !————————ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህረ -ገፆችንን ይጎብኙ ይወዳጁን ……Telegram: https://t.me/ICS_EthiopiaFacebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopiaTwitter: https://twitter.com/ics_ethiopiaTikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopiaLinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopiaYouTube: https://www.youtube.com/@Ics_EthiopiaInstagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/ - [አስቸኳይ ማስታወቂያ!!](https://ics.gov.et/news/አስቸኳይ-ማስታወቂያ/) - የአሜሪካ ዜግነት ለአላችሁ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ URGENT NOTICE!!To All Ethiopian-Origin U.S. Citizens. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !————————ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህረ -ገፆችንን ይጎብኙ ይወዳጁን ……Telegram: https://t.me/ICS_EthiopiaFacebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopiaTwitter: https://twitter.com/ics_ethiopiaTikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopiaLinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopiaYouTube: https://www.youtube.com/@Ics_EthiopiaInstagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/ - [አገልግሎቱ አምስት ሚልዮን ብር ለመቄዶንያ ለገሰ](https://ics.gov.et/news/አገልግሎቱ-አምስት-ሚልዮን-ብር-ለመቄዶን/) - አዲስ አበባ፣መጋቢት 05 ፣2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን የስራ እንቅስቃሴ በየ ክፍሉ በመዘዋወር ጎብኝተዋል ፥ የጉብኝቱ ዓላማ የማዕከሉን ተግባር ከመደገፍ ባሻገር ተገልጋዩን ለመደገፍ ያለመ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የተገልጋዩን ፍላጎት ለማርካት ልዩ ልዩ የአገልግሎት አይነቶችን ከመቼውም ግዜ በላይ በላቀ አቀራረብ ፣ በቅርንጫፍ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ሰላማዊት ዳዊት የእንግሊዝ የድንበር አሰተዳድርን ዳይሬክተርን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-9/) - አዲስ አበባ፣ መጋቢት ፣03፣ 2018 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ሰላማዊት ዳዊት በእንግሊዝ የድንበር አሰተዳድር ዳይሬክተር ቪክቶሪያ ፑለን የተመራውን ልዑካን ቡድን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው በሁለቱ ሀገራት ሰፊ ትብብር ሊደረግባችው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። ሁለቱ ሀገራት በድንበር አስተዳደር እና ቁጥጥር በዜጎች ፍሰት ህጋዊ የሰዎች ዝውውር ላይ በጋራ ለመስራት እና በዘርፉ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በውይይቱ - [ለተሟላ ለውጥ የስትራቴጂክ እቅዶች ዋጋቸው ትልቅ ነው - ቢቂላ መዝገቡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር](https://ics.gov.et/news/ለተሟላ-ለውጥ-የስትራቴጂክ-እቅዶች-ዋጋቸ/) - አዳማ ፣ መጋቢት ፣ 02 ፣ 2018 ዓ.ምየቤተሰብ እና ሲቪል ምዝገባን ዲጂታላይዝ ማድረግ ላይ ያተኮረ ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።ስልጠናው ላይ በመገኘት የገመገሙት የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የዜግነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ቢቂላ መዝገቡ የቤተሰብ እና ሲቪል ምዝገባን ዲጂታላይዝ ማድረግ ለሀገር መሰረት መሆኑን ገልፀዋል። አክለውም ተቋሙ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ጋር በመሆን ያለማው የቤተሰብና ሲቪል ምዝገባ ሲስተም ላይ - [የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በዋናው መስሪያ ቤት ሙሉ አገልግሎት በሴቶች ብቻ እየተሰጠ ይገኛል](https://ics.gov.et/news/የሴቶች-ቀንን-ምክንያት-በማድረግ-በዋናው/) - አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2018 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት "50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለጸገች ኢትዮጵያ " በሚል መሪ-ሃሳብ የሴቶች ቀንን እያከበረ ይገኛል ዕለቱን በማሰብ የሴቶች የመፈጸም አቅምን ለማሳየት የውጭ ዜጎች አገልግሎት ፣ የውጪ ዜጎች ምዝገባ እና ቁጥጥር እንዲሁም የቪአይፒ የፓስፖርት አገልግሎት በሴቶች ብቻ እየተሰጠ ይገኛል ። በክብረ በአሉ ላይ የተገኙት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [''የሴቶች ሁለተናዊ ተሳትፎ ለሀገራዊ የለውጥ ጉዞ አጋዥ ነው '' ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር](https://ics.gov.et/news/የሴቶች-ሁለተናዊ-ተሳትፎ-ለሀገራዊ-የለው/) - ሐዋሳ ፣ የካቲት ፣ 22 ፣ 2018 ዓ.ም የሴቶች ሁለተናዊ ተሳትፎ በሁሉም የስራ መስክ ላይ ለማጠናከር እና በሀገር ግንባታ ላይ ድርሻቸውን በላቀ ትጋት ይፈፅሙ ዘንድ የሚያስችል ስልጠና ማርች ኤይትን ምክንያት በማድረግ በሐዋሳ ከተማ እየተሰጠ ነው። በስልጠናው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊትማርች ኤይት የሴቶችን ማንነት ፣ ማህበራዊ ሃላፊነት እናህይወት ላይ ያላቸውን - [የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባን በቅንጅት ለመምራት ያለመ ውይይት በሐዋሳ ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/የሲቪል-እና-ቤተሰብ-ምዝገባን-በቅንጅት-ለ/) - ሐዋሳ ፣ የካቲት 21 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ልኡካን ቡድን ከሲዳማ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡሩ አቶ ደስታ ሊዳሞ ጋራ ከሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ጋራ በተያያዘ የአሰራር እና የስርአት ግንባታ ላይ ውይይት አድርጓል ። የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስረአት ግንባታን በህግ እና በቴክኖሎጂ በመምራት ማህበረሰብን በኢኮኖሚ ደረጃ መለየት እና ማጣራት የቤተሰብ ምዝገባ ላይ ከታችኛው መዋቅር - [ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከካናዳ አምባሳደር ጋራ ተወያዩ](https://ics.gov.et/news/ክብርት-ወይዘሮ-ሰላማዊት-ዳዊት-ከካናዳ-አ/) - አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር የሆኑትን አምባሳደር ኒኮላስ ሲመርድን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አድርገዋል ። ሁለቱ ሀገራት በስደት እና ስደት ተመላሾች እንዲሁም በድንበር አስተዳደር እና ህጋዊ የሰዎች ዝውውር ላይ ያላቸውን የጋራ ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰሩ በውይይቱ ላይ ተነስቷል ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሁሉም የሚታወቅባት - [የኢ-ፓስፖርት አጀማመር እና አዲሱ የአስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ](https://ics.gov.et/news/የኢ-ፓስፖርት-አጀማመር-እና-አዲሱ-የአስቸ/) - የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት በይፋ መጀመሩንና የአሰራር ማሻሻያ ማድረጉን አስታውቋል። - [በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የተደረጉ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ማሻሻያዎች እና ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ የተደረገ ዝግጅት](https://ics.gov.et/news/በቦሌ-ዓለም-አቀፍ-አውሮፕላን-ማረፊያ-የተ/) - የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚሰጠውን የአየር ድንበር ቁጥጥር አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና በሰለጠነ የሰው ኃይል ማሻሻሉን አስታወቀ። ተቋሙ በተለይም በመጪው ሳምንት በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እንግዶችን በብቃት ለመቀበል ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል። - [ለአስቸኳይ ኢ-ፓስፖርት ፈላጊዎች](https://ics.gov.et/information/ለአስቸኳይ-ኢ-ፓስፖርት-ፈላጊዎች/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከመደበኛ አገልግሎቱ በተጨማሪ የ 2 ቀን እና 5 ቀን የአስቸኳይ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ለክቡራን ደንበኞቻችን እናሳውቃለን።በመሆኑም ያለ ማንኛውም የ3ኛ አካል እርዳታ የተቋሙን ትክክለኛ የኢ-ፓስፖርት የኦንላየን አፕሊኬሽን👉 https://www.immigration.gov.etብቻ በመጠቀም ማመልከት እንደሚቻል እናሳስባለን።በአስቸኳይ የሚሰጡ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎቶች፦-አዲስ ፓስፖርት ማውጣት-የፓስፖርት እድሳት ማድረግ-የጠፋ ፓስፖርት መተካት-የተበላሸ ፓስፖርት መቀየር-የፓስፖርት እርማት ማድረግማሳሰቢያ፦አገልግሎቱ በቀጠሮ ቀን ብቻ በጎተራ በሚገኘው ዋና የኢሚግሬሽንና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ201 የተቋሙ ሰራተኞች በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ ስልጠና መስጠት ጀመረ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ለ201-የተ/) - አዲስ አበባ ፡ጥር 19/05/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ በዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግንኙነት፣ በመረጃ ደህንነት፣በደንበኞች አገልግሎት፣ በስደት ህጎች እና ሌሎች የስልጠና ርእሶች ዙሪያ ለ201 የተቋሙ ሰራተኞች ስልጠና መስጠት ጀምሯል። በስልጠናው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተርና የዜግነት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቢቂላ መዝገቡ ተቋሙ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን እና የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ - [ሸማች ማህበሩ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወነ ላለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ አጋዥ መሆኑ ተገለጸ](https://ics.gov.et/news/it-was-stated-that-the-consumers-association-is-supporting-the-comprehensive-reforms-being-carried-out-by-the-immigration-and-citizenship-service/) - ጥር 17 ቀን 2018: አዲስ አበባ የኢሚግሬሽን ሰራተኞች ሸማች ህ/ስ/ማህበር 2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በደማቅ ሁኔታ አክብሯል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ማህበሩ ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም የሰራተኞችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅም ከመደገፍ ባለፈ አገልግሎቱ እያከናወናቸው ያሉትን የለውጥ ስራዎችን እየደገፈ መሆኑን ተናግረዋል። ማህበሩን ከማቋቋም አንስቶ አሁን እስካለበት ደረጃ ለማድረስ ትልቅ - [ለኢ-ፓስፖርት አገልግሎት ፈላጊዎች](https://ics.gov.et/information/ለኢ-ፓስፖርት-አገልግሎት-ፈላጊዎች/) - የተከበራችሁ ውድ አገልግሎት ፈላጊዎች አዲስ ፓስፖርት ለማዉጣት፣ ለፓስፖርት እድሳት፣ የጠፋ ፓስፖርት ለማዉጣት፣ የተበላሸ ፓስፖርት እና የፓስፖርት እርማት ለማድረግ እና ሌሎች ሁሉንም የመደበኛ እና አስቸኳይ ኢ-ፓስፖርት አገልግሎት በድረ-ገጻችን www.immigration.gov.et በመመዝገብ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን መግለጽ እንወዳለን።ይህ ድረ-ገፅ አዲስ አበባን ጨምሮ በ23ቱም ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሚሰራ በመሆኑ ካሉበት ሆነው መጠቀም ይችላሉ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !————————ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ነፃ ሐሳብ ፕሮግራም ጋር የነበራቸው ቆይታ ::](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-8/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የአገልግሎቱን የሪፎርም ስራዎች ማለትም የህግ ማዕቀፎችን በማሻሻል፥ ምቹ የስራ ከባቢ በመፍጠር ፥ አግልግሎቶችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ እና ዲጅታላይዝ እንዲሆኑ በማድረግ፣ የሰዉ ሃይሉን ቁጥር ማሳደግና ማብቃትን ፣ ተደራሽነትን በማስፋፋት፣ ህገወጥነትን በመከላከል ፣ የፓስፖርት አሰጣጥ ሂደትን ማቅለል እንዲሁም ሌሎች የጉዞ ሰነድ መሻሻሉን እና በአጠቃላይ የተቋሙ የለዉጥ ጉዞ ዙሪያ - [ከ800ሺህ በላይ ደንበኞች በቅርንጫፍ ብቻ ለአዲሱ ኢ-ፓስፖርት አመልክተዋል](https://ics.gov.et/news/ከ800ሺህ-በላይ-ደንበኞች-በቅርንጫፍ-ብቻ-ለአ/) - ከ800ሺህ በላይ ደንበኞች በቅርንጫፍ ብቻ ለአዲሱ ኢ-ፓስፖርት አመልክተዋል - ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2018 ዓ.ም የአፈፃፀም አቅምን በማጎልበት የአገልግሎት አድማስን በጥራት እና በፍጥነት ለማዳረስ በየ ዘርፉ የተሰሩ ስራዎች ከነባሩ ስረአት ወደ አዲሱ አሰራር ያለ እንከን ለመሸጋገር አቅም የፈጠሩ መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በተቋሙ ተገኝተዋል።](https://ics.gov.et/news/prime-minister-abiy-ahmed-visited-the-immigration-and-citizenship-services-to-review-improvements-implemented-in-service-delivery-and-the-institutions-facilities/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በተቋሙ ተገኝተዋል። Prime Minister Abiy Ahmed visited the Immigration and Citizenship Services to review improvements implemented in service delivery and the institution’s facilities. - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ148 የተቋሙ ሰራተኞች በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና አጠናቀቀ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ለ148-የተ/) - አዲስ አበባ ፡ ታህሳስ 25/04/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ በመረጃ ደህንነት፣በደንበኞች አገልግሎት፣ በዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግኑኝነት፣ በስደት ህጎች እና ሌሎች የስልጠና ርእሶች ዙርያ ለ148 የተቋሙ ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና አጠናቋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኢሚግሬሽን ዘርፍ ሃላፊ አቶ ጎሳ ደምሴ ተቋሙ ባለፉት ሁለት አመታት 11 የሪፎርም አጀንዳወችን በመንደፍ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን - [የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባን ለማላቅ ከባለድርሻና ተባባሪ አካላት ጋር  ውይይት ተደረገ](https://ics.gov.et/news/የሲቪል-እና-ቤተሰብ-ምዝገባን-ለማላቅ-ከባ/) - አዲስ አበባ ታህሳስ ፣ 21/2018 ዓ.ም መንግስት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ መረጃዎችን ለዲጂታል የማንነት መታወቂያ ሥርዓት ግንባታ፣ ለፖሊሲ ቀረፃ፣ ለሀገራዊ የልማት ዕቅዶችና የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦችን ለማሳካት የተቀረጹ አመልካቾችን ለመመዘን እና ወሳኝ ግብዓቶች ለሀገራዊ ብልፅግና ለማዋል የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ በዲጅታል አማካኝነት እየሰራበት መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በውይይቱ አንስተዋል ። - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልገሎት ሁለተኛውን ዋና መስሪያ ቤት በጅማ ከተማ ሊገነባ ነው](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልገሎት-ሁለተ/) - ታህሳስ፡ ጅማ/17/ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሰው ተኮር የሪፎርም ስራዎቹ የለውጥ መስኮችን በመለየት ጥልቅ ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎችን በመስራት ላይ የሚገኝ መሆኑ የሚታወቅ ነው ያሉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የዜግነት ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት ክቡር አቶ ቢቂላ መዝገቡ ይህ የጅማው ሁለተኛው ዋና መስሪያ ቤት ሌላ የለውጥ ምዕራፍ ይሆናል ብለዋል ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት የግድ መሟላት የሚገባቸው ሰነዶች](https://ics.gov.et/information/documents-that-must-be-fulfilled-to-issue-a-new-passport/) - 1. የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ፣2. የልደት ካርድ3. ናሽናል አይዲ ወይም (ፋይዳ) ናቸውእነዚህን መረጃዎች በመያዝ በድረገጻችን www.immigration.gov.et ይመዝገቡ።ክፍያዎን 1 ሰዓት ሳያልፍ በሲቢኢ ብር ፣ በሞባይል ባንኪንግ ወይም በቴሌ ብር በመረጡት ክፍያ አማራጭ ይፈጽሙ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !————————ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህር -ገፆችን ይጎብኙ ይወዳጁን …….Telegram: https://t.me/ICS_EthiopiaFacebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopiaTwitter: https://twitter.com/ics_ethiopiaTikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopiaLinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopiaYouTube: https://www.youtube.com/@Ics_EthiopiaInstagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋራ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-nationality-service-held-discussions-with-the-ethiopian-broadcasting-corporation-ebc-on-issues-they-will-collaborate-on/) - አዲስ አበባ ፣ ህዳር ፣ 9 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢቢሲ ጋራ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፥ሀገራዊ ራዕይን የልማት ግቦችን ብሄራዊ ጥቅምን በማስጠበቅ ሂደት ላይ ሁለቱ ተቋማት በጋራ መስራት በሚቻልበት አስቻይ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይቱ ላይ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ። በአገልግሎት በተካሄደው ሰው ተኮር ሪፎርም የመጣው ለውጥ ፤ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች የሚሰጠውን የመጀመሪያውን የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ሰጠ](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-nationality-service-awarded-the-first-diplomatic-passport-to-high-level-taxpayers/) - ህዳር፣16፣2018 ዓ.ም ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በልዩ መልኩ የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ማግኘት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ክቡር አብይ አህመድ (ዶክተር ) መናገራቸው ይታወሳል ፤ ክቡር ጠቅላይ ሚንስተሩ ባስቀመጡት መመሪያ መሰረት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመጀመሪያውን የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ለአቶ ብዙአየሁ ታደለ የኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ እና የናሽናል ሲሚንቶ ሆልዲንግ ሼር ካምፓኒ ቦርድ ሊቀመንበር ሰቷል ። ለአልሚዎች ፣ ከፍተኛ ግብር ከፋይ - [የመደበኛ ኢ-ፓስፖርት አገልግሎት](https://ics.gov.et/information/standard-e-passport-service/) - የተከበራችሁ ውድ አገልግሎት ፈላጊዎች ለፓስፖርት አገልግሎት በwww.immigration.gov.et ላይ በመመዝገብ የሚፈልጉትን መደበኛ ኢ-ፓስፖርት አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ ! ይህ ድህረ-ገፅ አዲስ አበባን ጨምሮ በ23ቱም ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሚሰራ በመሆኑ ካሉበት ሆነው መጠቀም ይችላሉ በተጨማሪም በአካል በመገኘት በፅህፈት ቤታችን ሁሉንም አይነት አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !————————ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህር -ገፆችን ይጎብኙ ይወዳጁን ………….Telegram: - [የአለማቀፉ ስደተኞች ድርጅት ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጋራ ትብብሩ እንደሚቀጥል አስታወቀ](https://ics.gov.et/news/the-international-organization-for-migration-announced-that-its-cooperation-with-the-immigration-and-citizenship-service-will-continue/) - አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም የድንበር አስተዳደር እና ቁጥጥር የሰው ሀብት ልማት ፤ የልምድ ልውውጥ የቴክኖሎጂ ሽግግር ፤ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረጉ ህገወጥ ስደቶች እና ፍልሰቶችን መቆጣጠር የሚያስችል የጋራ ስረአት መዘርጋት ላይ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በትብብር እና በቴክኖሎጂ አማካኝነት ወጥነት ያለው የድንበር ቁጥጥር ስረአትን መተግበር ለህጋዊ የሰዎች እንቅስቃሴ አስፈላጊነቱ በምክክሩ ላይ ተነስቷል ። ከአለማቀፉ - [በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ሲስተም ተጀመረ](https://ics.gov.et/news/a-new-civil-and-family-registration-system-has-been-launched-in-addis-ababa-city/) - አዲስ አበባ፡ ህዳር 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በይፋ የተጀመረዉ አዲሱ ሲስተም የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ የሚያዘምን እንዲሁም አዲስ የተቀናጀ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ሥርዓትን ለመዘርጋት የሚያግዝ መሆኑን ከንቲባዋ ገልጸዋል። በኢሚግሬሽን፣ በጤና፣ በፍርድ ቤት፣ በብሔራዊ መታወቂያ እና በሎሎችም ተቋማት መካከል ቅንጅት እና መናበብን የሚፈጥር እንደሆነ ከንቲባ አዳነች - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ለሰራተኞቹ ሲሰጥ የነበረዉን የአቅም ግንባታ ስልጠና አጠናቀቀ](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-nationality-service-in-collaboration-with-the-police-university-concluded-the-capacity-building-training-it-was-providing-to-its-employees/) - ሰንዳፋ: ህዳር/ 29/2018 ዓ.ም ሰንዳፋ በሚገኘዉ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዮኒቨርሲቲ ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች ለሁለት ሳምንት ሲሰጥ የነበረዉ የመጀመርያ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት 2 ዓመታት በርካታ የሪፎርም ስራዎች ማከናወኑን ጠቅሰዉ የሰው ኃይል ማሟላት፣ ማልማት እና በክህሎትና በእዉቀት ማብቃት ደግሞ አንዱ በሪፎርሙ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ያለ መሆኑን - [የድንበር አስተዳደር እና ቁጥጥርን ለማላቅ የየብስ ድንበሮች ማዕከላት ሊገነቡ ነው](https://ics.gov.et/news/land-border-centers-are-to-be-built-to-upgrade-border-management-and-control/) - አዲስ አበባ፣ታህሳስ፣02/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋራ በትብብር የየብስ ድንበር ማዕከላትን ለመገንባት የሚያስችለውን ውይይት ያደረገ ሲሆን በአራት ከተሞች የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ዋና መስሪያ ቤቶች ግንባታ እና በሀገሪቱ ድንበሮች ላይ የሰውን ወጪ ገቢ ለመቆጣጠር የሚያስችል ዘመኑን የዋጀ የየብስ ድንበር ማዕከላትን ለመገንባት ውይይት ተደርጓል በውይይቱ ላይ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ። ኢትዮጵያ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በረቂቅ የክፍያ ደንብ ማሻሻያ ዙሪያ ከቁልፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-nationality-service-held-a-discussion-with-key-stakeholders-regarding-the-draft-regulation-amendment-on-fees-or-payments/) - አዲስ አበባ፡12/02/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ቁጥር 550/2016 ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ የክፍያ ደንብ ላይ ከቁልፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡በውይይት መድረኩ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የክፍያ ደንቡ መሻሻል የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ለማፍራት የተደነገገውን አዋጅ ተግባራዊ ለማድረግ እና ባለፉት 2 ዓመታት በትግበራ ወቅት በክፍያ ደንቡ ላይ የታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል - [በኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ስር ነቀል ለውጥ ተደርጓል የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ](https://ics.gov.et/news/a-radical-change-has-been-made-to-the-immigration-and-nationality-service-said-the-prime-minister-of-the-federal-democratic-republic-of-ethiopia-fdre-dr-abiy-ahmed/) - የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬ አለት በሰጡት ማብራሪያ ላይ የኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በአጭር ግዜ ውስጥ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን ተናግረዋል። አገልግሎቱ የተሟላ ሪፎርም ማድረጉን ጠቅሰው ተቋሙ ኢትዮጵያን የሚመጥን ታሪኩን ማዕከል ያደረገ ለውጥ ላይ መሆኑን ገልፀዋል ። ባለፉት ሶስት አመታት በተሰራ የሪፎርም ስራ የኢትዮጵያ የፓስፖርት አቅም ከ270ሺ ወደ 4 ሚልዮን ከፍ - [የኢትዮጵያ አዲሱ ኢፓስፓርት የሬድ ዶት ብራንድ እና ኮሙዩኒኬን ዲዛይን ሽልማት አሸናፊ ሆነ](https://ics.gov.et/news/ethiopias-new-e-passport-won-the-red-dot-brand-and-communication-design-award/) - አዲስ አበባ: 29/02/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲሱ የኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ባካተተው የደህንነትና ሌሎችም ይዘቶች በአለምአቀፍ ደረጃ የ2025 የሬድ ዶት ብራንድስ እና ኮሚንኬሽንስ ዲዛይን ተሸላሚ ሆነ።የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በጀርመን በርሊን በተካሄደው የሽልማት ስነስርዓት ላይ በመገኘት ሽልማቱን ተቀብለዋል። ከወራቶች በፊት ይፋ የተደረገዉ ይህ አዲሱ የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት ጥብቅ የደህንነት ባህርያትን በመያዝ ፣ ለየት ባለ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በጥቅምት ወር ብቻ ከ178 ሺህ በላይ ፓስፖርት ለዜጎች መስጠቱን ገለፀ](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-nationality-service-announced-that-it-issued-more-than-178000-passports-to-citizens-in-october-alone/) - አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበጀት አመቱን የጥቅምት ወር አፈፃፀም እና በአፈፃፀም ሂደት ላይ የታዩ ክፍተቶችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች የገመገመ ሲሆን ፥ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ፣ ገቢን ማሳደግ የሃብት አጠቃቀምና የዜግነት አገልግሎትን የስራ አፈፃፀምን በጥልቀት ገምግሟል ። ለተሻለ የስራ ጥራት እና በተሳካ ሁኔታ እቅድን ለመፈፀም እየተገናኙ ውይይት ማድረግ ስራዎችን መገምገም ለተሟላ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር በመዘርጋት ለዜጎች ፈጣን እና ተደራሽ አገልግሎት ለመስጠት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡](https://ics.gov.et/news/it-has-been-stated-that-the-immigration-and-citizenship-service-should-strengthen-its-efforts-to-provide-fast-and-accessible-service-to-citizens-by-implementing-a-technology-assisted-system/) - ህዳር 08/2018 ዓ.ም በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎትን የ2018 ዓ.ም የአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ገምግሟል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ ግማሽ ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት ለዜጎች በመስጠት እንዲሁም በትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ፣ በቪዛ እና ሌሎች የይለፍና የጉዞ ሰነዶችን ለደንበኞች በመስጠት ረገድ - [የአለም ባንክ የኢሚሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወነ ያለውን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስራ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ገለፀ](https://ics.gov.et/news/the-world-bank-announced-that-it-will-continue-to-support-the-civil-and-family-registration-work-being-carried-out-by-the-immigration-and-nationality-service/) - አዲስ አበባ፡ ህዳር 12/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከአለም ባንክ ከመጡ የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል። በተቋሙ ሁሉንአቀፍ የሲቪል ምዝገባ እና ቤተሰብ ምዝገባ ለመተግበር እየተሰሩ ያሉ ተግባራት ላይ ነው ውይይቱ የተካሄደው። ወይዘሮ ሰላማዊት ወቅታዊ እና ጥራቱን በጠበቀ መልኩ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ በማከናወን የዘመነ ማህበረሰብ ለመፍጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልፀው ። - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት](https://ics.gov.et/information/immigration-and-nationality-service/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ህዝብ እና ሀገርን መሰረት አድርጎ የሚሰጠውን ግልጋሎት በመረጃ ተደራሽ ለማድረግ የማኅበራዊ ሚዲያዎችንና ድህረ-ገፆችን በመጠቀም የተለያዩ መረጃዎችን ለተገልጋዮች እያስተላለፈ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ነገር ግን ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ በአገልግሎቱ ስም የተከፈቱ የማህበራዊ ሚዲዎች ሀሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ተገልጋዮችን ለእንግልትና ለወጪ እየዳረጉ መሆኑን ተረድተናል። ስለሆነም ተገልጋዮች ትክክለኛውን የአገልግሎቱንየማህበራዊ ሚዲያና ድህረ-ገፆችን በመከታተል ራሳቸውን ሀሰተኛና የተዛባ መረጃ ከሚያሰራጩ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ትክክለኛ የማህበራዊ ሚዲያና ድረ-ገፆች](https://ics.gov.et/information/the-immigration-and-citizenship-services-official-social-media-and-websites/) - ወደ 8133 የጥሪ ማዕከል በመደወል በአገልግሎታችን የሚሰጡ ሁሉንም አይነት ግልጋሎቶች ካሉበት ሆነው ማግኘት ይችላሉ። ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ስራዎች ጋር በተያያዘ ለአገር ውስጥና የውጭ አገር ዜጎች የተለያዩ የጉዞ ሰነዶችን ለማግኘት መረጃ ሲያስፈልጋቸው በአካል መቅረብ ሳያስፈልጋቸው ተቋሙ ባዘጋጀው በነፃ ጥሪ በመደወል መረጃ ያገኛሉ፡፡ የፓስፖርት፣ የቪዛ ፣ የመኖሪያ ፈቃድ ፣ የትዉልደ ኢትዮጵያውያንና ለውጭ አገር ዜጎች አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት መሻሻል ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።](https://ics.gov.et/news/health-minister-dr-mekdes-daba-praises-ics-service-quality/) - አዲስ አበባ ፡ ጥቅምት 06/2018 ዓ.ም የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የፓስፖርት ህትመት፥ ስርጭት እና እደላ ማዕከል፥ የቪዛ አገልግሎት፥ 8133 ነፃ የጥሪ ማዕከልን ጨምሮ ሌሎች በተቋሙ እየተሰጡ ያሉ አገልግሎቶችን ጎብኝተዋል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እንዲሁም የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተርና የኢሚግሬሽን - [በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ በክብርት ወ/ሮ አለምፀሃይ ጳውሎስ የተመራ የሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኘ፡፡](https://ics.gov.et/news/pms-office-head-alemtsahay-paulos-and-delegation-visited-ics/) - አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልኡካን ቡድን በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እየተተገበረ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል። ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እየተተገበረ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ ለልዑካኑ አስረድተዋል። ልኡካን ቡድኑ በቀን 3 ሺህ አስቸኳይ ፓስፖርት ፈላጊ ደንበኞችን ሊያስተናግድ የሚችለውን ማስተናገጃ ቦታ፣ - [18ኛው የብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።](https://ics.gov.et/news/ics-celebrated-the-18th-national-flag-day-with-a-vibrant-ceremony/) - አዲስ አበባ ፡ ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአገር አቀፍ ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ”ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉአላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ቃል የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች በተገኙበት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር ታጅቦ የሰንደቅ ዓላማ መስቀል ፕሮግራም ተከናውኗል፡፡ በፕሮግራሙ ሰንደቅ ዓላማ የአንድ አገር የማንነት መገለጫ መሆኑን የተወሳ ሲሆን - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ወቅታዊ እና ጥራቱን የጠበቀ የሲቪል ምዝገባ እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአት ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ። ](https://ics.gov.et/news/ics-focusing-on-timely-quality-civil-and-family-registration/) - ጅማ፡ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ8ኛ ጊዜ የተከበረውን የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ውይይት አካሂዷል። በኢትዮጵያ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አጠቃላይ ሂደት እና እድገት ላይ እንዲሁም የልደት፥ ጋብቻ፥ ፍቺ፥ ጉዲፈቻ፥ ሞት እና ሌሎች የሲቪል ምዝገባ እና ቤተሰብ ምዝገባ ደንብ እና በብሄራዊ ዲጅታል መታወቂያ ዙሪያ ጽሁፎች ቀርበው - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት   የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን ለ8ኛ ጊዜ በጅማ ከተማ እየተከበረ ነው። ](https://ics.gov.et/news/jimma-hosts-8th-civil-registration-day-celebration/) - ጅማ፡ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የሲቪል ምዝገባ ስርዓት በሃገሪቱ የሚገኙ ዜጎችን ከልደት እስከ ህልፈተ ህይወት የሚከሰቱ ክስተቶችን በመመዝገብና በማከማቸት መረጃ ማመንጨት ዋና ተግባር መሆኑን ጠቅሰው መረጃዎችም በዋነኛነት ለህግ፣ለአስተዳደርና ለስታትስቲክስ ፍጆታ ማዋል መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ተቋሙ ኢትዮጵያን የሚመጥንና ዘመኑን የሚዋጅ ዘመናዊ፣ ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ ተደራሽ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ 8ኛዉን  የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀንን በመጪዉ ቅዳሜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ እንደሚከበር ገለጸ።](https://ics.gov.et/news/ics-to-celebrate-8th-civil-registration-day-in-jimma/) - አዲስ አበባ፡ መስከረም 9 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ለ8ኛ ጊዜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን በዓልን ለማክበር ጅማ የገቡ ሲሆን የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ ጠሃ ከመርን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የከተማው አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል። የዘንድሮው የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን "የሲቪል ምዝገባ ለዲጂታል የህዝብ መሰረተ ልማትና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ለ8ኛ ጊዜ የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀንን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀ ። ](https://ics.gov.et/news/ics-preparing-for-8th-civil-registration-day/) - አዲስ አበባ፡ መስከረም 09 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ለ8ኛ ጊዜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን በዓልን ለማክበር ባለዉ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የሲቪል ምዝገባ ስርዓት በሃገሪቱ የሚገኙ ዜጎችን ከልደት እስከ ህልፈተ ህይወት የሚከሰቱ ክስተቶችን በመመዝገብና በማከማቸት በዋነኛነት ለህግ፣ለአስተዳደርና ለስታትስቲክስ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎትን በዲጂታላይዜሽን አሰራር በመታገዝ የምዝገባ ስርዓቱን ተደራሽነትና ጥራት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡](https://ics.gov.et/news/ics-works-to-digitize-civil-and-family-registration/) - አዳማ፡ መስከረም 09 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ የስልጠና፣ የድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ መነሻ ሰነዶች ግብአት ለመሰብሰብ እንዲሁም ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚደረገውን የሲስተም ማልማት ተግባር ያለበትን ደረጃ የሚገመግም መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሚሊዮን ጌታቸው ሰነዶቹ ተገቢውን ግብአት አግኝተው ወደ ተግባር ሲገባ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ አዳዲስ ዋና ማእከላትንና  ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የማስፋፋት ስራን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/ics-is-expanding-to-improve-accessibility/) - አዲስ አበባ፡ መስከረም 10/2018 ዓም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርቡ ግንባታቸዉ አዲስ አበባ ላይ በሚጀመሩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የግንባታ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት አካሂዷል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ የፓስፓርት ፈላጊውን ህብረተሰብ ቁጥር ታሳቢ በማድረግ አገልግሎቱን ለማስፋት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም በአዲስ አበባ አራት ተጨማሪ የአዳዲስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ግንባታ ለመጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራ - [ለአስቸኳይ ኢ-ፓስፖርት ፈላጊዎች!](https://ics.gov.et/information/for-urgent-passport-services/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት ከነበረው የኦንላይን አፕሊኬሽን በተጨማሪ በቅርቡ በጀመረው የኢ-ፓስፖርት የኦንላይን አፕሊኬሽን https://www.immigration.gov.et በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን:- በአዲሱ ሲስተም የምንሰጠው አገልግሎት - አስቸኳይ አዲስ፣ እድሳት፣ የጠፋ፣ የተበላሸ እንዲሁም እርማት ሲሆን በቀጠሮ ቀናችሁ ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ እንዲሁም በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአካል በመገኘት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ:- ወደተቋማችን ሲመጡ የፋይዳ - [የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎትን  ጎበኙ](https://ics.gov.et/news/ethio-djibouti-railway-ceo-takele-uma-visited-ics/) - አዲስ አበባ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በተቋሙ በመገኘት በቴክኖሎጅ በመታገዝ እያከናወነ ያለውን የፓስፓርትን ጨምሮ የጉዞ እና የይለፍ ሰነድ ዝግጅት፣ ፕርሰናላይዜሽን እና የህትመት የአገልግሎት ማእከላት ያለውን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ተቋሙ የሰዉ ሃይል አቅምን ለማሳደግ፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ አሰራር ለመዘርጋት እንዲሁም ወቅቱን የዋጁ የአሰራር ስርዓቶች ትግበራ ዙሪያ - [ለፓስፓርት አገልግሎት አመልካቾች በሙሉ! • Important Notice for Passport Service Applicants](https://ics.gov.et/information/important-notice-for-passport-service-applicants/) - በአስቸኳይ ወይም በመደበኛ አግልግሎት ፓስፓርት ለማውጣት አመልክታችሁ በ7876 አሻራ እና ፎቶ እንድትሰጡ አጭር የፅሁፍ መልዕክት የደረሳችሁ ደንበኞቻችን የቀጠሮ ቀናችሁ ከመድረሱ በፊት ኦሪጅናል ሰነዶችን (ኦርጅናል የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፥ የተረጋገጠ የልደት የምስክር ወረቀት እና ፋይዳ መታወቂያ) ይዞ ወደ ቢሮአችን በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ። ማሳሰቢያ፡ ቀጠሮ ቀናችሁ ካለፈ በኋላ የሚመጡ ከሆነ ግን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የህብረተሰቡን የፓስፓርት ፍላጎት እውን ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ ። ](https://ics.gov.et/news/ics-focuses-on-meeting-public-demand-for-passports/) - አዲስ አበባ፡ መስከረም 3/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊትን ጨምሮ የተቋሙ አመራሮች ከቶፓን ኩባንያ እና ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ጋር የፓስፓርት ምርትና አቅርቦት መጨመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ በፓስፓርት አገልግሎት የተያዘውን እቅድ እውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ለትምህርት፥ ለስራ፥ ለቱሪዝም እና መሰል - [ለፓስፓርት አገልግሎት ፈላጊዎች! • Extended Passport Service Hours](https://ics.gov.et/information/extended-passport-service-hours/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው። ። ተቋሙ የፓስፓርት ፈላጊውን ህብረተሰብ ጥያቄ መሰረት በማድረግ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ ይሰጣል። እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለደንበኞች የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣን ለማድረግ እየተሰራ ያለውን የኦንላይን ፖርታል ሲስተም ገመገመ።](https://ics.gov.et/news/ics-reviewed-its-online-portal-system-to-speed-up-customer-services/) - አዲስ አበባ: መስከረም 01/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ቶፖን ኩባንያ እያበለፀገ ያለውን አዲሱ የኦንላይን ፖርታል ሲስተም ገምግሟል። በቶፓን ኩባንያ እያበለፀገ ያለው አዲስ ሲስተም የፓስፖርት፣ የትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ ፥ የቪዛ እና ሌሎች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የሚሰጡ የተቋሙ አገልግሎቶችን አስተማማኝ፥ ምቹ እና ዘመናዊ እንዲሆኑ ያስችላል - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የአዲስ አመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ ድጋፍ የሚሹ ወገኖች ማዕድ አጋራ!](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-shares-new-years-meal-with-needy/) - አዲስ አበባ፡ ጳጉሜ 5/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የአዲስ አመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ያከናወነው ጎተራ በሚገኘው የተቋሙ ዋና ቢሮ ነው። ተቋሙ ከ1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ነው የማእድ ማጋራቱን ያከናወነው። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በመርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት ለአዲስ አመት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት በኢሚግሬሽን ዘርፍ ከቻይና ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-announced-it-will-continue-to-strengthen-its-cooperation-with-china-in-the-immigration-sector/) - አዲስ አበባ፡ ጳጉሜ 3/2017ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ከቻይና ኤምባሲ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፋት ሁለት አመታት ባከናወነው የሪፎርም ስራ ቻይና ከፍተኛ ትብብር ማድረጓን ገልፀው ምስጋና አቅርበዋል። የኢትዮጵያ እና ቻይና ግኑኝነት በርካታ አመታት ያስቆጠረ መሆኑን የጠቀሱት ወይዘሮ ሰላማዊት በአሁኑ ወቅትም ለቢዝነስ፥ ኢንቨስትመንት፥ ለቱሪዝም እና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በዘመናዊ መንገድ ዲጂታል አሰራርን እውን በማድረግ በዓመቱ ምርጥ አገልግሎት ሰጪ ዘርፍ  አሸናፊ ሆነ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-won-the-award-for-best-service-provider-of-the-year-by-implementing-a-modern-digital-system/) - አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዲጂታል አሰራርን እውን በማድረግና ዘመናዊ አሰራርን ተግባራዊ በማድረግ እንዲሁም የአለም አቀፍ የልህቀት መስፈርቶችን በላቀ ደረጃ በማሟላት በዓመቱ ምርጥ አገልግሎት ሰጪ ዘርፍ የስታር ዋይድ አዋርድ አሸነፈ፡፡ በሽልማት ኘሮግራሙ በመገኘት ከቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የዕውቅናና የምስጋና ፕሮግራም ሽልማቱን የተቀበሉት የኢሚግሬሸንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር - [የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ  ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሀመድ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ።](https://ics.gov.et/news/minister-of-defense-aisha-mohammed-visits-immigration-service/) - አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 08/2017 ዓ.ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሀመድ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስርያ ቤት ተገኝተው የተቋሙን የሪፎርም ስራ ተመልክተዋል። ኢንጅነር አይሻ ተቋሙ እያከናወነ ያለውን የሪፎርም ስራ አድንቀዋል። በቴክኖሎጂ፣በአሰራር እንዲሁም ምቹ የስራ አካባቢ በመፍጠር ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነውም ብለዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የሚሰጠውን አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-to-improve-branch-office-services/) - አዲስ አበባ ፡ ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የሚሰጠውን አገልግሎት ዘመናዊ እና የተቀላጠፈ እንዲሆን በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጿል። በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ እና የስራ ክንውን ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው። የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የዜግነት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ቢቂላ መዝገቡ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ቅርንጫፍ - [የኢ.ፌ.ድ.ሪ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ  ሚኒስትር   ዶ/ር አለሙ  ስሜ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጉብኝት አደረጉ።](https://ics.gov.et/news/minister-of-transport-and-logistics-dr-alemu-sime-visited-the-immigration-and-citizenship-service/) - አዲስ አበባ ፡ ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም የኢ.ፌ.ድ.ሪ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ቢሮ እየተሰጡ ያሉ የፓስፓርት፣ ቪዛ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ የህትመት እና ስርጭት አገልግሎቶችን እንዲሁም የውጪ ዜጎች አገልግሎቶችን ጎብኝተዋል። የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተርና የኢሚግሬሽን ዘርፍ ሃላፊ አቶ ጎሳ ደምሴ እና የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተርና የዜግነት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቢቂላ መዝገቡ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የጀመረውን ሰው ተኮር ሪፎርም ለማሳካት ከአመራሩ ብዙ እንደሚጠበቅ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/leadership-of-the-immigration-service-is-expected-to-achieve-its-people-centered-reforms/) - ሱሉልታ፡ ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የጀመረውን ሰው ተኮር ተቋማዊ ሪፎርም ለማሳካት ከአመራሩ ብዙ እንደሚጠበቅ የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር እና የኢሚግሬሽን ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጎሳ ደምሴ ገለፀዋል። "የአመራሩን የመፈፀምና ማስፈፀም አቅም ማሳደግ" ላይ ያተኮረ ስልጠና ለተቋሙ አመራሮች መሰጠት ተጀምሯል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰው ተኮር ሪፎርም እያደረገ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ጎሳ ደምሴ ተቋሙ የሚሰጠውን የአገልግሎትና የቁጥጥር - [ለመደበኛም ሆነ ለአስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት ፈላጊዎች](https://ics.gov.et/information/for-regular-and-urgent-passport-service-applicants/) - ክብሯን አገልግሎት ፈላጊዎች ለመደበኛም ሆነ ለአስቸኳይ የፓስፖርት ቀጠሮው የሚከተሉትን ሊንኮች ይጠቀሙ። ድረ ገጻችንን ይጎብኙ: Immigration.gov.et Passport Services እናመሰግናለን Dear esteemed customers, use the following link for both urgent and standard passport applications. Thank you. Clik on the link below: Immigration.gov.et Passport Services Thank you! Tajaajilamtoota keenyaa kabajamoo tajaajilaa paaspoortii Atattamaafi Barataamaa argachuuf liinkii armaan gadi - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የስራ ኃላፊዎች በአመራርነት እና በተለያዩ ርዕሶች ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ](https://ics.gov.et/news/immigration-service-trains-its-officials-on-leadership/) - ሱሉልታ፡ 08/12/2017 ዓ.ም በስልጠና ቦታው ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት 2 ዓመታት በርካታ የሪፎርም ስራዎች መሰራታቸዉን ጠቅሰዉ የሰው ኃይል ማሟላት፣ ማልማት ፣ መልሶ ማደራጀት እና መዋቅራዊ ተግባራትን መከናወናቸዉን ለአብነት አንስተዋል። በዚህ ዓመትም የሰው ሀይሉን በስልጠና እና ትምህርት አቅሙን ለማሳደግ በየደረጃው ያሉ አመራሮች እና ሰራተኞችን የማሰልጠን ስራ በሰፊው - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አቅም ለሌላቸው አንድ ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ  ድጋፍ አደረገ። ](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-donates-school-supplies-to-1000-needy-students/) - አዲስ አበባ:- ነሐሴ 7/2017 ዓ.ም ተቋሙ ድጋፉን ያደረገው በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ አንድ ሺህ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች ነው። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከተሰማራበት ሃገራዊ ተልዕኮ ጎን ለጎን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራት ላይ በመሳተፍ ላይ ነው ብለዋል። ለአብነትም በችግኝ ተከላ፥ ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን ድጋፍ ማድረግ እንዲሁም በደም ልገሳ - [ኔዘርላንድስ በኢሚግሬሽን እና ሌሎች ዘርፎች  ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች።](https://ics.gov.et/news/netherlands-pledges-stronger-ties-with-ethiopia/) - አዲስ አበባ ፡ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኔዘርላንድስ አምባሳደር ክርስቲኔ ፒሬኔን በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ በሪፎርም ሂደት ላይ መሆኑን እና የሚሰጡ አገልግሎቶችን በዘመናዊ ቴክኖሎጅ ለማደራጀት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ለአምባሳደሯ አስረድተዋል፡፡ በኢሚግሬሽን እና ሌሎች ጉዳዮች ከተቋሙ ጋር አብሮ ለመስራት ኒዘርላንድስ እያሳየች ላለው - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በዉጭ ሃገራት በሚገኙ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የሚሰጡ አገልግሎቶች  የሀገሪቱን ብሄራዊ ጥቅም እና ብሄራዊ ደህንነት በጠበቀ መልኩ ሊሆኑ እንደሚገባ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር  ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ገለጹ።](https://ics.gov.et/news/director-general-says-embassy-services-must-uphold-ethiopias-national-security/) - አዲስ አበባ: ነሐሴ 06/ 2017 ዓ. ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአገር ውስጥ እያካሄደ ያለውን የሪፎርም ስራ በውጭ አገር በሚገኙ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች በሚሰጣቸው የፓስፖርት፣ ቪዛ፣ ሊሴ ፓሴ እና ሌሎች አገልግሎቶች ላይም አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ገለጸዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በተለያዩ ሀገራት ለሚሰሩ የቆንስላ ሰራተኞች በተሻሻሉ የኢሚግሬሽን የህግ ማዕቀፎችና ሌሎች ርዕስ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከዘርፉ ም/ዋና ዳይሬክተሮች ጋር የ2018 ዓ.ም የዕቅድ ርክክብ አደረጉ፡፡](https://ics.gov.et/news/immigration-director-general-selamawit-dawit-and-her-deputies-held-a-plan-handover-for-the-2018-fiscal-year/) - አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 05 ቀን 2017 ዓ.ም በዕቅድ ርክክብ ወቅት የኢሚግሬሽን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋማዊ ሪፎርሙን አጠናክሮ በማስቀጠልና በማፅናት እና በሪፎርሙ የተከናወኑ ምቹ ሁኔታዎችን በግብአትነት በመጠቀም በ2018 በጀት ዓመት በሰፊው አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅተናል ብለዋል፡፡ የተዘጋጀው ዕቅድ ተግባራዊ እንዲሆን ከዘርፎቹ ባለፈ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና ፈፃሚዎች ድረስ በማውረድ ግልፅነት መፍጠር ያስፈልጋል ያሉት ዋና ዳይሬክተርዋ ለተፈፃሚነቱ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን ለማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/the-immigration-and-citizenship-service-announced-it-is-focusing-on-strengthening-the-civil-and-family-registration-system/) - አዳማ: ነሃሴ 03/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሀገርአቀፍ ደረጃ ወጥነት ያለው የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተገልፆል። በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ሚሊዮን ጌታቸው ሀገሪቱን የሚመጥን ዘመናዊ፣ ጥራቱን እና ደረጃውን የጠበቀ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ሥርዓትን ማጠናከር ትልቅ ኢኮኖሚያዊ፥ ማህበራዊ፥ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ ፋይዳ ያለው መሆኑና ዘመናዊ የሕዝብ አስተዳደር - [የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ።](https://ics.gov.et/news/state-minister-of-foreign-affairs-visits-immigration-and-citizenship-service/) - ክቡር አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ተቋሙ አሰራሮቹን ዘመናዊና በቴክኖሎጂ የታገዙ በማድረግ ለዜጎች የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ ያለውን ስራ አድንቀዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች   77 ዮኒት ደም የለገሱ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/leadership-and-staff-of-the-immigration-and-citizenship-service-donated-77-units-of-blood/) - አዲስ አበባ ፡ ነሐሴ 1/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሚሰጠው መደበኛ አገልግሎት በተጨማሪ በተለያዩ በጎ ፈቃድ ተግባራት ላይ እየተሳተፈ ሲሆን በዛሬው እለት “ደሜ ለወገኔ” በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ጎተራ በሚገኘው ዋናው መሥሪያ ቤት በጎ ፈቃደኛ አመራሮች እና ሠራተኞች 77 ዮኒት ደም የለገሱ መሆኑ ተገልፆል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ - [የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ባካተተው የደህንነትና ሌሎችም ይዘቶች ለአለምአቀፍ እውቅና ተመረጠ !](https://ics.gov.et/news/the-ethiopian-e-passport-has-been-selected-for-international-recognition-for-its-design-which-incorporates-security-and-other-features/) - በቅርቡ ይፋ የተደረገው የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ውስጥ ባካተታቸው ጥብቅ የደህንነት መለዮዎች እንዲሁም አስደናቂ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች በዘርፉ ልዩ ሽልማትና እውቅና ከሚሰጠው የሬድ ዶት ብራንድስ እና ኮሙኒኬሽን ዲዛይን ሽልማትን እንዲያገኝ ተመረጠ ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከወራቶች በፊት ይፋ ያደረገው አዲሱ የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት ጥብቅ የደህንነት ባህርያትን በመያዝ ፣ የላቀ ቴክኖሎጂ በመጠቀሙ እና ዘመኑን የዋጀ አስደናቂ ይዘቶችን በማካተቱ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያበለፀገ ባለው አዲሱ  የዲጅታል ሲስተም ዙሪያ ዉይይት አደረገ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-held-a-discussion-on-the-new-digital-system-its-developing/) - አዲስ አበባ: ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የስራ ሃላፊዎችና በተለያዩ ሀገራት የሚሰሩ የቆንስላ ሰራተኞች ተቋሙ እያበለፀገ ባለው አዲሱ የዲጅታል ሲስተም ዙሪያ ዉይይት አድርገዋል ። አገሪቷ ከያዘችው 2030 ዲጅታል ዕቅድና ተቋሙ እያከናወናቸው ካሉት 11 የለውጥ አጀንዳዎች አንዱ ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የዲጂታል ሲስተም ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን በተቋሙ እየበለጸገ ያለዉ አዲሱ ሲስተም ከሀገር ውስጥ በተጨማሪ በውጭ ሀገራት - [ለፓስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚዎች](https://ics.gov.et/information/for-passport-service-user/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት የምትፈልጉ ደንበኞቻችን የመደበኛ እና የአስቸኳይ ፓስፓርት አገልግሎት ክፍያ ዋጋ ዝርዝር የሚከተለው ሲሆን አገልግሎቱን ለማግኘት በኦንላይን www.ethiopianpassportservices.gov.et እና www.immigration.gov.et መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ፡- - ክፍያውን በተቋሙ አካውንት ብቻ በማስገባት እና ሌሎች ተጨማሪ ክፍያዎችን ባለመክፈል ራስዎን ከህገ ወጥ ደላሎች ይጠብቁ!!! የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የተሻለ አገልግሎት ለዜጎች በመስጠት በሀገር እድገት ላይ የራሱን አሻራ ለመጣል እየሰራ መሆኑን ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-pledges-to-contribute-to-national-development-through-improved-service-delivery/) - አዲስ አበባ: ሐምሌ 16/2017 ተቋሙ በ2018 ዓ.ም አጠቃላይ ሀገራዊ እቅድ እንዲሁም በተቋሙ የ 2018 ዓ.ም እቅድ ዙሪያ ከሰራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ በ2017 የበጀት አመት እንደ ሀገር በተመዘገበው ሁለንተናዊ እድገት ላይ ተቋሙ ትልቅ አሻራ ማሳረፉን ጠቅሰዋል፡፡ የሀገሪቱን አጠቃላይ ገቢ በማሳደግ፣ የቱሪስት ፍሰት እንዲጨምር በማድረግ፣ የየብስ ድንበር እና የአየር - [በኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የተመራ ቡድን የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡](https://ics.gov.et/news/ics-delegation-meets-with-addis-ababa-civil-registration-agency-to-discuss-service-coordination/) - አዲስ አበባ: ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በቴክኖሎጂ፣ በአደረጃጀት፣ በሰው ሀብት ልማት እንዲሁም ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር ላይ መሰረት ያደረጉ የሪፎርም ስራዎች መስራቱ ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚስችሉ መሆናቸውን ተናግረዋል። ኤጀንሲው የአገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋፋት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን በቀጣይም አጠናክሮ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  በችግኝ ተከላ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ  በእንክብካቤ ስራም አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናገሩ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-to-enhance-green-legacy-efforts-with-focus-on-seedling-aftercare-dg-says/) - አዲስ አበባ: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር የመትከል አገርአቀፍ መርሃግብር ላይ ከ3000 በላይ ችግኞችን በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። በዚሁ ጊዜ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት ከሚሰራቸው ስራዎች አንዱ የሆነውን የችግኝ ተከላ ስራ - [ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ በኢሚግሬሽንና ተያያዥ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ።](https://ics.gov.et/news/ethiopia-and-the-netherlands-agree-to-further-strengthen-cooperation-on-immigration/) - ሐምሌ 16/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተዋል። በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ እና ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጣ የስራ ሀላፊዎችን ያካተተ የልዕካን ቡድን በኔዘርላንድስ የስራ ጉብኝት እያካሄደ ያለ ሲሆን፣ልዑካን ቡድኑም የስደተኞችና ስደት ተመላሾች አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር፣በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓና አሜሪካ አገራት ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራልእንዲሁም - [ለአስቸኳይ ፓስፖርት ፈላጊዎች • Announcement for Urgent Passport Applicants](https://ics.gov.et/information/for-urgent-passport-applicants/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት ከነበረው የኦን ላይን አፕሊኬሽን በተጨማሪ አዲሱን የኢ ፓስፖርት የኦን ላይን አፕሊኬሽን በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን:- በአዲሱ ሲስተም የምንሰጠው አገልግሎት አስቸኳይ አዲስ፣ እድሳት፣ የጠፋ፣ የተበላሸ እንዲሁም እርማት ሲሆን በቀጠሮ ቀናችሁ ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በአካል በመገኘት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ:- ወደተቋማችን ሲመጡ የፋይዳ መታወቂያ እና ኦን ላይን ያመለከታችሁበትን - [የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፈው የ2017 ዓ .ም ብቻ ከ 1 ነጥብ 4 ሚልዮን በላይ ፓስፓርት ለዜጎች በመስጠት ስኬታማ ስራ መስራቱን ገለፀ። ](https://ics.gov.et/news/immigration-service-reports-issuing-over-1-4-million-passports-last-fiscal-year/) - አዲስ አበባ: ሀምሌ 7/2017 ዓ.ም የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከክልል መዝጋቢ እና ባለድርሻ አካላት ጋር የ2017ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 ዓ.ም. በጀት አመት እቅድ ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው ። የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከአንድ መቶ አመት በላይ የቆየ ቢሆንም ከ2016 ዓ.ም በፊት የህዝቡን ፍላጎት ከማሟላት እና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሚሰጠዉ አገልግሎት በተጨማሪ በአረንጓዴ አሻራ እና በሌሎች  በጎ አድራጎት ስራዎች ላይ የሚያደርገዉን ተሳትፎ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-pledges-to-strengthen-participation-in-green-legacy-and-charity-work/) - አዲስ አበባ: ሀምሌ 8/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች እና አመራሮች፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዉጭ እና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶ/ር ዲማ ነገዎን ጨምሮ በ2017 እቅድ አፈፃፀም እና 2018ዓ.ም. እቅድ ጉባኤ ላይ የተሳተፉ የፌድራል፣ የክልል መዝጋቢ እና ባለድርሻ አካላት ጎተራ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፊት ለፊት በሚገኘዉ የብሄር ብሄረሰቦች ማሳለጫ የችግኝ ተከላ አከናዉነዋል። የኢሚግሬሽንና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት ያሳየዉን የላቀ አፈጻጸም በቀጣይ አመትም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-vows-to-sustain-strong-performance/) - አዲስ አበባ፡ ሀምሌ 02/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅትን በተቋሙ ማኔጅመንት ደረጃ የገመገመበት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ ተቋሙ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም በሪፎርም ሥራዎች አፈፃፀም የታዩትን ጠንካራ ጎኖችና የገጠሙትን ተግዳሮቶች በጥልቀት ተዳሰዋል። በተጨማሪም በበጀት አመቱ የታዩ አመርቂ አፈፃፀሞች የተበረታቱ ሲሆን፣ የተለዩ - [አውሮፕላን ማረፊያንና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት ተደረገ ](https://ics.gov.et/news/airport-border-management-agreement-signed/) - አውሮፕላን ማረፊያን እና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት በተለያዩ ተቋማት መካከል ተደረገ። ስምምነቱን ያደረጉት ፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፣ የጉምሩክ ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ናቸው። ስምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ - [በኢትዮጵያ የተመረተ አዲስና ዘመናዊ ፓስፖርት ይፋ ሆነ](https://ics.gov.et/news/modern-secure-ethiopian-made-passport-unveiled/) - ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም በኢትዮጵያ የተመረተ አዲስ ፓስፖርት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት ይፋ ሆነ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርትን ተግባራዊ ማድረጋችን የሀገርን ገጽታ ከመገንባት ባሻገር ለዜጎች የተሰጠውን ዋጋ ያሳያል ብለዋል፡፡ ፓስፖርቱ የግለሰቡን መረጃና የጣት ዐሻራ የያዘ የኤሌክትሮኒክስ ቺፕስ አለው ተብሏል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረት ይህ ፓስፖርት፤ የቪዛ ገጾቹ የኢትዮጵያን መልክ የያዙ መሆናቸው ተጠቅሷል። - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ3ኛ ጊዜ በተካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ስኬታማ እንዲሆን ላደረገዉ አስተዋጻኦ እዉቅና ተሰጠዉ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-recognized-for-contribution-to-successful-made-in-ethiopia-expo/) - ሰኔ 19/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ3ኛ ጊዜ በተካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ስኬታማ እንዲሆን ላደረገዉ አስተዋጻኦ እዉቅና እንደተሰጠው ተገልፆል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በበላይነት ሲመራቸው ለነበሩ አለም አቀፍ ሁነቶች መሳካት አስተዋፅኦ ላደረጉ ባለድርሻ አካላት እና የሚዲያ ተቋማት የእውቅና እና ምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል። የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል ለ3ኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ - [ኢትዮጵያ የአለማቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ቁልፍ የህዝብ መረጃ ልውውጥ ስርዓት የአባልነት ማረጋገጫ ተቀበለች ](https://ics.gov.et/news/ethiopia-receives-icao-membership-certificate-for-public-key-directory-pkd-system/) - የኢትዮጵያ 105 አገራት ባቀፈው የአለማቀፉ አቪዬሽን ድርጅት ቁልፍ የህዝብ መረጃ ልውውጥ ስርዓት (PKD) አባል መሆኗን የሚያረጋግጥ ሰርተፍኬት ከተቋሙ ዋና መቀመጫ ከሆነችው ካናዳ ሞንተሪያል ተቀብላለች።የማረጋገጫ ሰርተፍኬቱን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የዓለማቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ፕሬዝዳንት፣ የካናዳ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትርን ጨምሮ ሌሎችም የድርጅቱ ከፍተኛ ሃላፊዎችና የአገራት ተወካዮች፣ የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር እና በካናዳ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በመረጃ ልውውጥ እና በአቅም ግንባታ ስራ በጋራ ለመስራት ተስማሙ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-federal-police-agree-to-cooperate-on-information-exchange-and-capacity-building/) - አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በመረጃ ልውውጥ እና በአቅም ግንባታ ስራ በጋራ አብረው ለመስራት ተስማምተዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት አገልግሎቱ ሪፎርም ላይ መሆኑንና እገልግሎቱን የማዘመን ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በዚህም በተለይ ከመረጃ ልውውጥ፣ ከስልጠና እና ሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ በአገልግሎቱ ላይ የሚስተዋሉ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት ያሳየዉን የላቀ አፈጻጸም በቀጣይ አመትም አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-urged-to-maintain-momentum-after-strong-2017-performance/) - የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅትን የገመገመበት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም በሪፎርም ሥራዎች አፈፃፀም የታዩትን ጠንካራ ጎኖችና የገጠሙትን ተግዳሮቶች በጥልቀት ተዳሰዋል። በተጨማሪም በበጀት አመቱ የታዩ አመርቂ አፈፃፀሞች የተበረታቱ ሲሆን፣ የተለዩ ክፍተቶችን ደግሞ በቀጣዩ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣን እና ተድራሽ ለማድረግ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡](https://ics.gov.et/news/immigration-service-urged-to-strengthen-efforts-for-fast-and-accessible-citizen-services/) - ሰኔ 09/2017 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የውጪ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት አሰጣጥ በተመለከተ የስራ ጉብኝትና ከኢሚግሬሽን እና ዜግነት አግልግሎት የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ እያካሄደ ያለውን የሪፎርም ስራ ለቋሚ ኮሚቴዎቹ ያብራሩ ሲሆን - [የአምስተኛ ዙር ጥሪ ](https://ics.gov.et/information/fifth-oral-examinations/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም የተሠጠውን ፈተና ወስዳችሁ የቃለመጠይቅ ፈተና የተፈተናችሁ አመልካቾች በአገልግሎት ተቋሙ የውድድር መስፈርት መሠረት ለስራ ቅጥር ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የለቀቅን ሲሆን ሰኔ 06/2017 ዓ.ም 2:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ቢሯችን ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለጽን ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ አመልካቾችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን። ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ፣ 4 ጉርድ - [በ2018 በጀት ዓመት የአገልግሎቱ ትኩረት የተገልጋይ እርካታን ማረጋገጥ እንደሆነ ተገለፀ። ](https://ics.gov.et/news/client-satisfaction-declared-as-top-priority-for-immigration-service-in-2018/) - አዲስ አበባ: 29/09/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ማናጅመንት በ2018 በጀት ዓመት መሪ ዕቅድ ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ወቅት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት ጊዜያት አገልግሎቱ ተደራሽነት ላይ ትኩረት ተደርጎ ሲሰራ እንደነበር ገልፀው በቀጣይ ዓመት የላቀ የተገልጋይ እርካታ ላይ እንደሚሰራ ተናግረዋል። አክለውም የሪፎርም ስራዎችን የማስቀጠልና የማፅናት ስራ እንደሚሰራ እና ከቁልፍ ባለድርሻ - [አሜሪካን በድንበር ቁጥጥር ረገድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያላትን ፍላጎት ገለፀች።](https://ics.gov.et/news/u-s-expresses-interest-in-strengthening-border-control-cooperation-with-ethiopia/) - አዲስ አበባ፡ 29/09/2017 ዓ.ም አሜሪካን በድንበር ቁጥጥር ረገድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የትብብር ማዕቀፍ ይበልጥ ለማጠናከር ያላትን ፍላጎት ገልፃለች። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በአሜሪካን የአሸባሪዎች መለያ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ሚካኤል ግላሺን የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በውይይታቸው ወቅትም ኢትዮጵያ በብሔራዊ ደህንነት አጠባበቅ ዙሪያ ያላትን አሰራርና ለዘርፉ የምትሰጠውን ልዩ ትኩረት - [ለ20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ጉባኤ መሳካት አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና ስነ-ስርዓት ተካሄደ።](https://ics.gov.et/news/contributors-recognized-for-successful-20th-ilo-regional-meeting/) - አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 ለ20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ጉባኤ መሳካት አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና ስነ-ስርዓት በትላንትናው ምሽት በኢንተር-ሌግዤሪ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ በዚህም ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ2000 በላይ እንግዶች እና 30 ሚኒስትሮችን የቪዛ እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በተቀላጠፈ መንገድ በመስጠት አህጉራዊ ጉባኤው በስኬት እንዲጠናቀቅ ላበረከተው አስተዋፅኦ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ - [በኢትዮጵያና ታይላንድ መካከል የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መጠናከር እንዳለበት ተጠቆመ፡፡](https://ics.gov.et/news/call-to-strengthen-people-to-people-ties-between-ethiopia-and-thailand/) - አዲስ አበባ፡ 27/09/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የታይላንድ ሙሉ አምባሳደር ማራኮት ጃኔማትኮርን በቢሯቸው ተቀብለው በህዝብ ለህዝብ የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ታይላንድ በተለየ ሁኔታ ለኢትዮጵያውያን የመዳረሻ ቪዛ እንደሰጠች የገለፁት አምባሳደርዋ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እየተደረገላቸው ላለው መልካም አገልግሎት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ የህዝብ ለህዝብ ትብብር ቅድሚያ እንደሚሰጠው እና በዚህ ረገድ አገልግሎታችን ትልቅ - [የቃል ፈተና ጥሪ](https://ics.gov.et/information/call-for-oral-examinations-announced/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መጋቢት 14/2017 ዓ. ም የተሠጠውን የፅሁፍ ፈተና ለወሠዳችሁ አመልካቾች በሙሉ፡- ከ50 በላይ የአመጣችሁ የፈተና ውጤት ከዚህ በታች የገለፅን ስለሆነ እንድትመለከቱ እያሳሰብን ጎተራ በሚገኘው ቢሯችን ሰኔ 3/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በመገኘት የቃል ፈተና እንድትወስዱ እናሳውቃለን። ICS—Oral Examinations—TechnologyDownload ICS—Oral Examinations—LawDownload ICS—Oral Examinations—BusinessDownload ማሳሰቢያ:- ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና 2 ጉርድ ፎቶ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  አዲስ እየተሰራ ያለውን የኦንላይን ፖርታል ሲስተም ገመገመ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-reviews-new-online-portal-system-under-development/) - አዲስ አበባ: 26/09/2017 ዓ.ም ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ቶፖን ኩባንያ እያበለፀገ ያለው አዲሱ የዲጅታል ሲስተም ተገምግሟል። በግምገማው ወቅት አዲሱ ሲስተም ለተገልጋይ ምቹ እንዲሆን ግብአት የተሰጠ ሲሆን በግብአቱ መሰረት ማሻሻያ እንዲደረግበት ተመላክቷል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወናቸው ካሉት የለውጥ አጀንዳዎች አንዱ ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የዲጂታል ሲስተም ተግባራዊ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በዜግነት ዘርፍ ወደ  ተቋሙ ለተቀላቀሉ 280 አዲስ ሰራተኞች ስልጠና እየሰጠ እንደሆነ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-training-280-new-employees-for-citizenship-sector/) - አዲስ አበባ: ግንቦት 26/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት በዜግነት ዘርፍ ወደ ተቋሙ ለተቀላቀሉ 280 አዲስ ሰራተኞች በተለያዮ ርዕሶች ላይ ለ5 ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሰጠ እንደሆነ ተገልፆል። በስልጠና መድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ: ተቋሙ አገራዊ ለውጡን ተከትሎ ካለፈው ዓመት ጀምሮ 11 የሪፎርም አጀንዳዎችን በመቅረፅ እየተገበረ መሆኑን ገልፀው ከዚህ - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለተቀላቀሉ አዲስ ሰራተኞች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-training-newly-joined-staff/) - አዲስ አበባ: ግንቦት 25 ቀን 2017 ዓ.ም በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢሚግሬሽን ዘርፍ ለተመደቡ ሰራተኞች ለ6 ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገልፆል። በስልጠና ቦታ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ ለሰልጣኞች ከዚህ በፊት አገራዊና ተቋማዊ ስልጠናዎች የተሰጣቸው መሆኑን ገልፀው አሁን ደግሞ ወደ ስራ ሲገቡ በኢሚግሬሽን ዙሪያ ማወቅ ያለባቸውን ስልጠና የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በየደረጃው ለሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች  ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-training-its-leaders-at-all-levels/) - አዳማ ግንቦት 24/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በየደረጃው ለሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች በእቅድ፣ በሪፖርት፣ በድጋፍና ክትትል እንዲሁም በመልካም አስተዳድርና በስነ-ምግባር ዙሪያ በአዳማ ከተማ ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተገልፆል። በስልጠና መድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዋና ዳይሬክተር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ፣ የስልጠናው ዋና ዓላማ ጥራት ያለው የ2017 ዓ.ም ሪፖርት ለማቅረብና የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለተቀጠሩ አዲስ ባለሙያዎች በአቬሽን ዩኒቨርሲቲ ስልጠና እየተሠጠ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/new-immigration-service-professionals-training-at-ethiopian-aviation-university/) - ግንቦት 20/2017 ዓ.ም በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርቡ ለተቀላቀሉ 280 አዲስ ባለሙያዎች በአቬሽን ዩኒቨርሲቲ ለ4 ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሠጠ መሆኑ ተገልፆል። የተቋሙ የአየር ድንበር አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ወንድሙ ቀደም ሲል በአፍሪካ አመራር አካዳሚ እንዲሁም በኢትዮጵያ ስታስቲክስ ማእከል ስልጠናወች የተሠጡ መሆኑን ገልፀው ባለሙያዎቹ የተሟላ ግንዛቤ እንዲኖራቸው የሚያደርጉ ስልጠናወችን ለመስጠት ከሚችሉ ተቋማት ጋር አብሮ በመሥራት የበቃና - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዘጋጅነት የድንበር ስትራቴጂ ረቂቅ ሰነድ ላይ  የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ ተጀመረ።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-launches-forum-on-draft-border-strategy-in-adama/) - አዳማ: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የስራ ኃላፊዎች፣ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት የሆኑ የመንግስት መስሪያቤቶችና አጋር አካለት የሆኑት ዓለም አቀፍ ድርጅት ተዎካዮች በተገኙበት የድንበር ስትራቴጂ ረቂቅ ሰነድ ላይ ውይይት ተጀምረዋል። የውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ እንደ ተቋም እየተተገበሩ ከሚገኙ የለውጥ አጀንዳዎች አንዱ ዘመናዊና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የሲዳማ ክልል የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲን እና የኤሚግሬሽን ቅ/ጽ/ቤትን ጐበኙ፡፡](https://ics.gov.et/news/ics-deputy-chief-biqila-mezgebu-visits-sidama-vital-events-agency-and-immigration-office/) - ሀዋሳ፡ ግንቦት 19/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ በሀዋሳ ከተማ በመገኘት በክልሉ ወሳኝ ኩነት ስራ እና በኢሚገሬሽን ስራ የህዝብ ቅሬታ ያለበትን ችግር ለመፍታት ከክልሉ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን የስራ ጉብኝት እና ውይይት አደረጉ፡፡ በውይይቱም ቀጣይ ተቋሙ አዲስ በሚያስተዋውቀው የኢሚግሬሽን ሲስተም ላይ የኔትወርክ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ - [የአራተኛ ዙር ጥሪ ](https://ics.gov.et/information/fourth-round-call/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መጋቢት 13 ቀን 2017 ዓ.ም የተሠጠውን ፈተና ወስዳችሁ የቃለመጠይቅ ፈተና የተፈተናችሁ አመልካቾች በአገልግሎት ተቋሙ የውድድር መስፈርት መሠረት ተጠባባቂ ሁናችሁ ለስራ ቅጥር ያለፋችሁ ከዚህ በታች ስም ዝርዝራችሁን የለቀቅን ሲሆን ግንቦት 25/2017 ዓ.ም 2:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ቢሯችን ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለጽን ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ አመልካቾችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን። ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ፣ - [ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ከክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ጋር ተወያዩ።](https://ics.gov.et/news/federal-police-commissioner-general-demelash-gebremichael-holds-talks-with-immigration-dg-selamawit-dawit/) - አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ከክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በቀጣይ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በትብብር አብሮ መስራት በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች፣ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የአይ ዲ ፎር አፍሪካ 2025 በአዲስ አበባ በሚደረገው ስብሰባ ለመሳተፍ ከመጡ የአፍሪካ የሲቪል ምዝገባ አማካሪ ቦርድ (ACSA) አባላት ጋር በኤሌክትሮኒክስ  የሲቪል ምዝገባ ትግበራ ላይ ውይይት አደረጉ።](https://ics.gov.et/news/immigration-dg-selamawit-dawit-discusses-e-civil-registration-with-african-board-members-at-id4africa-2025/) - ውይይቱ ኢትዮጵያ ለጀመረችው የዲጅታል ሲቪል ምዝገባ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገልፆል። የአፍሪካ ሲቪል ምዝገባ አማካሪ ቦርድ (ACSA) በአይ ዲ ፎር አፍሪካ 2024 በኬፕታውን በተደረገ ስብሰባ የተመሰረተ መሆኑ ይታወሳል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [እንግሊዝና  ኢትዮጵያ ከኢሚግሬሽን  አገልግሎት ጋር በተገናኘ በቅንጅት ለመስራት ውይይት አካሄዱ።](https://ics.gov.et/news/uk-and-ethiopia-hold-talks-on-immigration-cooperation/) - አዲስ አበባ: ግንቦት 13/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የእንግሊዝ ኢምባሲ ም/የሚሲዮን ኃላፊ ሉክ ቡሎክን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ሀገራት በኢሚግሬሽን ዘርፍ በጋራ በሚሰሩበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። የየኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የዳግም ምዝገባ ጥሪ ስለማድረግ • Immigration Service Calls for In-Person Re-registration of Companies Inviting Foreign Nationals](https://ics.gov.et/information/የዳግም-ምዝገበ-ጥሪ-ስለማድረግ-immigration-service-calls-for-in-person-re-registrat/) - ለስራም ይሁን ለአጫጭር ስብሰባዎች የውጭን ሀገር ዜጋ ለምትጋብዙ ተቋማት/ኩባንያዎች በሙሉ:- አገልግሎት መስሪያ ቤቱ አዲስ ባስጀመረው የተቋማት መመዝገቢያ ሲስተም ላይ ተቋማችሁን/ኩባንያዎቻችሁን ከ ግንቦት 15 /2017 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊ ሰነዶችን በመያዝ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ካምፓኒያችሁን ለማስመዝገብ የሚመጣ ማንኛውም ጉዳይ አስፈፃሚ እራሱም ጉዳይ አስፈፃሚ ሆኖ እንዲመዘገብ ከድርጅቱ የተጻፈለትን ደብዳቤ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ በአዳማ ቅርንጫፍ ድንገተኛ የስራ ጉብኝት አደረጉ፡፡](https://ics.gov.et/news/immigration-service-deputy-dg-biqila-mezgebu-pays-surprise-visit-to-adama-branch/) - አዳማ፡ ግንቦት 15/2ዐ17 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ በቀጣይ አዲሱን ቴክኖሎጅ ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ያለውን የመሠረት ልማት ስራዎች ለመገምገም እና ያሉበትን ደረጃ ለማየት በአዳማ ቅርንጫፍ ድንገተኛ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሚሰጠውን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ያዩ ሲሆን በቀጣይ አገልግሎት ፈላጊውን በተሻለ ደረጃ ለማስተናገድ እንዲቻል ቅ/ጽ/ቤቱን በመሠረተ ልማት እና ብቁ በሆነ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮች እና ሰራተኞች አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ETEX 2025 ጎበኙ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-leadership-and-staff-visit-etex-2025-technology-expo/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከግንቦት 8 - 10 / 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በተዘጋጀው ኤክስፖ በየዘመኑ ሲሰጣቸው የነበሩ የጉዞ ሰነዶችን እና አዲሱ ኢ ፓስፖርትን ለዕይታ በማቅረብ በአውደ ርዕዩ እየተሳተፈ ይገኛል።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-showcases-historical-travel-documents-and-new-e-passport-at-ongoing-addis-expo/) - [በኢትዮጵያ የሲቪል ምዝገባ ስርዓትን ዲጅታላይዝ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/digitalization-of-ethiopias-civil-registration-system-underway-officials-announce/) - በመላ ሀገሪቱ የሲቪል ምዝገባን ወጥ ለማድረግ የቴክኖሎጅ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዋና ዳይሬክተር አማካሪ አቶ ተስፋየ ወልዴ አስታውቀዋል። በዋና ዳይሬክተር አማካሪ የተመራ የተቋሙ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያ የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃ ላይ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በናሚቢያ ዊንድሆክ ይገኛል። የናሚቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ የኢሚግሬሽና ደህንነት ሚኒስትር ሉሲያ ኢፑምቡ የልዑካን ቡድኑን በቢሯቸው ተቀብለው ያነጋገሩ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ፖስታ የበላይ አመራሮች ጋር በቀጣይ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታዎች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በዛሬው እለት አካሄደዋል።](https://ics.gov.et/news/immigration-service-ethiopian-post-chiefs-meet-today-on-future-collaboration/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-dg-selamawit-dawits-interview-with-addis-zemen-newspaper/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የሲቪል ምዝገባ አንዱ ነው:: በቅርቡም የማንነት ግንባታ ሥርዓት በተሟላ ደረጃ እውን ለማድረግ ከዚህ ቀደም የነበረውን የሲቪል እና የቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ማሻሻያ አድርጎ በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁ ይታወሳል:: በዚሁ በጸደቀው የሲቪል እና የቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝ ያስችል ዘንድ እንዲሁም አዋጁን ለማስፈፀም በተዘጋጁ ረቂቅ ደንብ እና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ለተቀጠሩ ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና መጠናቀቁን ገለፀ ](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-announces-completion-of-training-for-new-hires/) - ለ300 አዲስ ለተቀጠሩ ሰራተኞች በተለያዩ ተቋማዊ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚያዝያ 28 እስከ ግንቦት 2/2017 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው የአፍሪካ አመራር ልሕቀት አካዳሚ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በስልጠናው ማጠቃለያ ወቅት ተገኝተው የስራ መመሪያ የሰጡት የአገልግሎት ተቋሙ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ ናቸው። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ወደ ተቋሙ ለተቀላቀሉ 190 ሰራተኞች 3ኛ ዙር ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/immigration-and-citizenship-service-trains-190-new-staff-in-3rd-round-program/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ለተቀጠሩ 190 ሰራተኛች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዩች ላይ ከግንቦት 4-9/2017 ዓ.ም ስልጠና መስጠት መጀመሩ ተገልፆል። ለ3ኛ ዙር በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለ190 ሰራተኞች በሚሰጠው ስልጠና ተገኝተው የመክፈቻ ንግግርና የስራ መመሪያ የሰጡት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት አገራዊ ለውጡን ተከትሎ ካለፈው ዓመት ጀምሮ 11 የሪፎርም አጀንዳዎቻችን እያከናወኑ እንደሆነ ገልፀዋል። የመዋቅርና - [ፋይዳ እንዴት ልመዝገብ?](https://ics.gov.et/information/how-to-register-for-fayda/) - [ኢትዮጵያ እና ቱርክ የፍልሰት ትብብርን ለማጎልበት ያለመ የሁለትዮሽ ውይይት አካሄዱ።](https://ics.gov.et/news/ethiopia-and-turkey-hold-bilateral-talks-to-boost-migration-cooperation/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ የቱርክ መንግስት የፍልሰት አስተዳደር የሉዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን በአገልግሎት መ/ቤቱ የፍልሰት ፓሊሲዎች፣ የአሰራር ማዕቀፎች እና የድንበር ተሻጋሪ እንቅስቃሴዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አሰራር መኖሩን ገልፀው አሁን ላይ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን በዝርዝር አስረድተዋል:: በውይይቱ የሁለትዮሽ የትብብር ጥረቶችን ለማጎልበት፣ ከስደት ተመላሾች ጋር እና ሌሎች ተያያዥ ስራዎችን መሰረት ያደረጉ - [ለአዲስ አበባ አስቸኳይ ፓስፖርት አመልካቾች  በሙሉ ](https://ics.gov.et/information/urgent-passport-applicants-addis-ababa/) - ከዚህ ቀደም አዲስ የአስቸኳይ ፓስፖርት በኦን ላይን ለመሙላት እንደተቸገራችሁ በተደጋጋሚ ማሳወቃችሁ ይታወሳል። ስለሆነም በኦን ላይን ብቻ ስንሰጥ የነበረውን የአዲስ አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት የክቡራን ደንበኞቻችን ፍላጎት ከግምት በማስገባት አማራጭ መንገድ የተከተልን በመሆኑ ተገልጋዮች ከግንቦት 04/09/2017 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊ ሰነዶችን በመያዝ ጥቁር አንበሳ በሚገኘው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት መ/ቤት በአካል በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:- - [ብቃት ያለው የሰው ኃይል ለአንድ ተቋም ውጤታማነት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ](https://ics.gov.et/news/human-resource-management-plays-a-crucial-role-in-our-success/) - ለሶስተኛ ዙር ለ300 አዲስ ሰራተኞች በተለያዩ ሀገራዊና ተቋማዊ ርዕሰ ጉዳዮች በአፍሪካ አመራር ልሕቀት አካዳሚ የሚሰጠው ስልጠው ከሚያዝያ 28 እስከ ግንቦት 2/2017 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል። በስልጠናው ቦታ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉትና የስራ መመሪያ የሰጡት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ሰላማዊት ዳዊት እንዳሉት፣ ተቋማችን ከያዘው ግብ አንዱ ለማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሀገር ደህንነት - [ውጤት ስለማሳወቅ](https://ics.gov.et/information/announcing-results/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጣችሁ እና ከመጋቢት 26 እስከ ሚያዚያ 2 ቀን 2017 ዓ/ም የተሠጠውን የቃል ፈተና ለወሠዳችሁ አመልካቾች በሙሉ፡- በፅሁፍ እና በቃል ፈተና ውጤት ያለፋችሁ እንዲሁም በተጠባባቂነት የተያዛችሁ አመልካቾች ከታች ተያይዞ የቀረበውን ዝርዝር መረጃ እንድትመለከቱ እያሳሰብን የአገልግሎት ተቋሙ የቅጥር ሂደቱን እና የስልጠና ፕሮግራምን በተከታታይ በተቋሙ ድህረ ገፅ እና በሁሉም ማህበራዊ ሚዲያዎች - [የሁለተኛ ዙር ጥሪ ](https://ics.gov.et/information/second-round-call/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መጋቢት 13 ቀን 2017 ዓ.ም የተሠጠውን ፈተና ወስዳችሁ የቃለመጠይቅ ፈተና የተፈተናችሁ አመልካቾች በአገልግሎት ተቋሙ የውድድር መስፈርት መሠረት ለስራ ቅጥር ያለፋችሁ ከዚህ በታች ስም ዝርዝራችሁን የለቀቅን ሲሆን ሚያዚያ 27ቀን 2017 ዓ.ም 7:00 ሰዓት ጥቁር አንበሳ በሚገኘው ቢሯችን ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለጽን ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ አመልካቾችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:- 4 ጉርድ ፎቶ እና - [የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ከዲጅታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የፋይዳ መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት እንደ ቅድመ ሁኔታ ለማድረግ መስማማታቸውን ተከትሎ የተዘጋጀ የሚዲያ መግለጫ](https://ics.gov.et/news/passport-services-require-fayda/) - የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የፖስፖርት አገልግሎቶች የፋይዳ መታወቂያን ከሚስፈልጉ ዋና ሰነዶች በማካተት ፣እንደ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ከዲጅታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በትብብር ለመስራት ከስምምነት ተደርሷል። የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዘመናዊ አገልግሎቶችን ተደራሽ ከማድረግ አንጻር በተለይም ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ ተቋሙ ከዚህ ቀደም የጀመራቸው የሪፎርም ስራዎችን በማጠናከር ከሰኔ 01 ቀን 2017 - [ኢትዮጵያ የያዘችውን ብልጽግናን የማረጋገጥ ጉዞ ለማሳካት የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት ግንባታ ዕውን  ማድረግ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ፡፡ ](https://ics.gov.et/news/strengthening-civil-and-family-registration-systems-deemed-critical-for-securing-peace/) - አርባ ምንጭ:-ሚያዚያ 18/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ የያዘችውን ብልጽግናን በሀገርና በቤተሰብ ደረጃ የማረጋገጥ ጉዞ ለማሳካት የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት ግንባታ ዕውን ማድረግ ወሳኝ መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናግረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሲቪል እና በቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፣ከፌደራል እና ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ከፍተኛ አመራሮች - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች  በሀገራዊ የ2017 ዓ.ም የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረጉ። ](https://ics.gov.et/news/the-leadership-and-staff-of-the-immigration-and-citizenship-service-discussed-the-implementation-of-the-national-9-month-plan-for-2017/) - ሚያዚያ 9/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ሀገራዊ ለውጡ ያስገኛቸው ትሩፋቶችን አፅንቶ በማስቀጠል ለቀጣይ ተልዕኮ በየደረጃው ያለ አመራር ዝግጁ መሆን አለበት ብለዋል። የተቋሙ የዕቅድና ክትትል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሳይ አበበ የሀገራዊ የ2017 ዓ.ም የ9ወር የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ያቀረቡ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከናወኑ - [በህገ ወጥ መንገድ 24 ሰዎችን ሲያጭበረብሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ።](https://ics.gov.et/news/individuals-who-were-found-illegally-defrauding-24-people-were-arrested/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋም አካባቢ በመሆን አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት መሰጠት ቆሟል እኛ እናሰራላችሁ በማለት ተቋሙ ለ5 ቀን 20 ሽህ የሚያስከፍለውን 28 ሽህ ብር በመቀበል የተሳሳተ መረጃ በመስጠትና ያልተገባ ክፍያ በመጠየቅ 24 የተቋሙን አገልግሎት ፈልገው የመጡ ደንበኞችን ያጭበረበሩ 2 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልፆል። ተቋሙ ከፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን እና ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የደረሰውን - [ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የስደተኛ ካምፖች ስልጠና መጠናቀቁ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/end-of-a-two-days-training-for-migrant-camps/) - አዳማ፣ መጋቢት 25/2017 ዓ.ም፧ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልገሎት እና የስደተኞችና ስደት ተመላሾች አገልግሎት በጋራ በመሆን ከመጋቢት 24-25/2017 ዓ.ም ከሁሉም የሀገሪቱ የስደተኛ ካምፖች ለተውጣጡ 48 መዝጋቢ ባለሙያዎችና ፕሮቴክሽን አስተባባሪዎች ስልጠና መሰጠቱ ተገልፆል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪል ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታጁ መሐመድ በስልጠናው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ሲሆን ስልጠናው በሲቪል ምዝገባ ጠቀሜታዎች፣ መርሆች፣ የመረጃ ጥራት መለኪያዎችና - [ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ወደ ተቋሙ ለተቀላቀሉ 250 አዲስ ሰራተኞች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/ics-onboarding-training-for-new-employees/) - የኢሚግረ‍ኤሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በስልጠና ቦታው ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ተቋማችን ከያዘው ግብ አንዱ ለማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከሀገር ደህንነት አኳያ ወደ አገር የሚገባውንና ከአገር የሚወጣውን ሰው ትክክለኛነት በማረጋገጥ አገርን ከመጠበቅ አኳያ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ብለዋል። አክለውም በዜግነት ዘርፍ የተጀመረው የኤሌክትሮኒክ ፖስፖርት አዲስ ቴክኖሎጂ ከነባሩ ሰራተኛ ጋር አዲስ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ ከተለያዮ አጋር እና ባለድርሻ አካላት ቴክኒካል ቡድን ጋር ተወያየ።](https://ics.gov.et/news/ics-civil-registration-regulation-discussion-with-partners/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአት የሚስተዋሉበትን ክፍተቶች ለመሙላት ነባሩን አዋጅ እንዲሻሻል ማድረጉ ይታወሳል። በዚህም በጸደቀው የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ማሻሻያ፣ የአዋጅ ማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ፣ የምዝገባ ማስፈጸሚያ መመሪያዎች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ከተቋሙ ባለድርሻ እና ተባባሪ አካላት ቴክኒካል ቡድን ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ ለሁለት ቀናት የቆየ የምክክር መድረክ እንደተደረገ ተገልፆል። ነገም የፌደራል - [በክብርት ሰላማዊት ዳዊት የተመራ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ልዑካን አርባምንጭ  ከተማ ገቡ።](https://ics.gov.et/news/ics-visit-led-by-selamawit-dawit-to-arbaminch/) - በሲቪል እና በቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር በተዘጋጀው መድረክ ላይ ለመገኘት ልዑኩ በአርባ ምንጭ ከተማ ሲገባ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር ዶ/ር ደምሴ አድማሱ እና የአርባምንጭ ከተማ ከንቲባ ክቡር ዶ/ር መስፍን መንዛ ከከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በደማቅ ሁኔታ አቀባበል አድርገውላቸዋል። - [የመጀመሪያ ዙር ጥሪ ](https://ics.gov.et/information/first-round-call/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መጋቢት 13 ቀን 2017 ዓ.ም የተሠጠውን ፈተና ወስዳችሁ የቃለመጠይቅ ፈተና የተፈተናችሁ አመልካቾች በአገልግሎት ተቋሙ የውድድር መስፈርት መሠረት ለስራ ቅጥር ያለፋችሁ ከዚህ በታች ስም ዝርዝራችሁን የለቀቅን ሲሆን ሚያዚያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለጽን ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ አመልካቾችን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን። - [ውጤት ስለማሳወቅ](https://ics.gov.et/information/eligible-for-employment/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጣችሁ እና ከመጋቢት 26 እስከ ሚያዚያ 2 ቀን 2017 ዓ/ም የተሠጠውን የቃል ፈተና ለወሠዳችሁ አመልካቾች በሙሉ፡- በፅሁፍ እና በቃል ፈተና ውጤት ያለፋችሁ እንዲሁም በተጠባባቂነት የተያዛችሁ አመልካቾች ከታች ተያይዞ የቀረበውን ዝርዝር መረጃ እንድትመለከቱ እያሳሰብን የአገልግሎት ተቋሙ የቅጥር ሂደቱን እና የስልጠና ፕሮግራምን በተከታታይ በተቋሙ ድህረ ገፅ እና በሁሉም ማህበራዊ ሚዲያዎች - [የቃል ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ](https://ics.gov.et/information/የቃል-ፈተና-ጥሪ-ማስታወቂያ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ በማከናወን በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ የፅሁፍ ፈተና መስጠቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ለአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ተፈታኞች ከመጋቢት 26 - 28/2017 ዓ.ም የቃል ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ ጎተራ በሚገኘው ቢሯችን እንድትገኙ እናሳስባለን። Addis AbabaDownload - [ከሲቪል ምዝገባ ጋር በተያያዘ የሚታዩ የጥራት ችግሮችን ለመፍታት  የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ።](https://ics.gov.et/news/training-was-provided-to-address-quality-problems-observed-in-civil-registration/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የክብር መዝገብ ሹሞች በሲቪል ምዝገባ መሰረታዊ ጉዳዮች እና በመረጃ ምንነት፣ ጥራትና አጠባበቅ ላይ ስልጠና ሰጠ። ስልጠናው በመቐለ ከተማ የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ዋና ዓላማም የክብር መዝገብ ሹሞች በምዝገባ ሂደት የሚፈጥሯቸው የአመዘጋገብ ክፍተቶችን በማሳየት በተቻለ ፍጥነት የሚስተካከሉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እና ከሲቪል ምዝገባ የሚገኘው መረጃ ጥራት ያለው እንዲሆንና ለሚፈለገው አላማ እንዲውል የሚያስችል - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የብልፅግና ፖርቲ አመራሮችና አባላት  "የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች" በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄዱ።](https://ics.gov.et/news/leaders-and-members-of-the-prosperity-party-within-the-immigration-and-citizenship-service-held-a-discussion-on-a-document-titled-fruits-of-the-medemer-inspired-change-and-hopes-for-tomorrow/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርና የብልጽግና ፖርቲ ምክር ቤት አባል የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ያለፉትን ሰባት የለውጥ አመታት አስደማሚ እና በብዙ ፈተናዎች ውስጥ ሆነን በሁሉም ማህበራዊ መሰረቶች ያመጣናቸው ለውጦች እና የተመዘገቡ ድሎች በእጅጉ የሚያስደንቁ ናቸው ብለዋል፡፡ አክለውም ሁላችንም በዚህ ለውጥ የተሰጠንን እድል በመጠቀም የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ ወደ ላቀ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራር እና ሰራተኞች 7ኛ ዓመት የለውጥ መንግስት ምስረታ በዓልን በደማቅ ሁኔታ  አከበሩ ።](https://ics.gov.et/news/the-leadership-and-staff-of-the-immigration-and-citizenship-service-colorfully-celebrated-the-7th-anniversary-of-the-establishment-of-the-change-government/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ''የመጋቢታውያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፍዎች '' በሚል መሪ-ቃል በድምቀት በተከበረው በዓል ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን እለቱ ያለፍንበት መንገድ አስታውሰንና አድንቀን በቀጣይ ጊዜያት በላቀ ተነሳሽነት ለበለጠ ስኬት ዝግጁ እንድንሆን ቃል የምንገባበት ነው ብለዋል። አክለውም በሰባት ዓመት ጊዜያት ኢትዮጵያ ወደ ሰላም የተመለሰችበት፤ ህዳሴ ግድባችንን የጨረስንበት፣ የዓድዋ መታሰቢያን - [ኢትዬጵያ በአየርና በየብስ የድንበር ቁጥጥር ላይ እያከናወነች ያለውን ጥረት አሜሪካ እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡](https://ics.gov.et/news/u-s-pledges-support-for-ethiopias-border-control-efforts/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በአሜሪካ የPISCES ፕሮግራም መሪ ናታሊ ሲምፕሰን የተመራ ልዑካንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ኢትዬጵያ በአየርና በየብስ የድንበር ቁጥጥር ላይ እያከናወነች ያለችውን ተግባር እና በቀጣይ ከአሜሪካ ጋር በዘርፉ ያለን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አክለውም ለበርካታ አመታት ዘርፉን ሲደግፉ እንደነበር ገልፀው በአስቸጋሪ ጊዜያት ጭምር ከጐናቸው በመሆናቸው ምስጋናቸውን - [በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 65 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።](https://ics.gov.et/news/65-suspects-arrested-for-illegal-activities/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና ከልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር ጋር በመቀናጀት በተደረገ ልዩ ኦፕሬሽን በተቋሙ ቢሮ አካባቢ በመሆን በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 65 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ። ተጠርጣሪዎች በተለያየ የህገ-ወጥ የድለላ ስራዎች ላይ የተሰማሩ፣ የስራ ከባቢውን በማወክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር እየፈጠሩ ያሉ፣ በተለያየ የማጭበርበር እና የማታለል ተግባር ላይ ተሰማርተው - [ለህግ የጽሁፍ ፈተና የተመረጣችሁ](https://ics.gov.et/information/announcement-law-written-exam-march-24-2025/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ከሰዓት 7:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ጥብቅ ማሳሰቢያ፡- ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን - [የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ](https://ics.gov.et/information/announcement-for-written-exam-invitation-sunday-march-24-2025/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ጠዋት 2:30 እና ከሰአት 7:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ጥብቅ ማሳሰቢያ፡- ለፈተና የተመረጠው - [የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ቅዳሜ መጋቢት 13 2017 ዓ.ም](https://ics.gov.et/information/written-exam-announcement/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም መጋቢት 13 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለጽን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ጥብቅ ማሳሰቢያ፡- ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን ሲሆን በዲፕሎማና በሌብል የተመዘገባችሁ - [ጥብቅ ማሳሰቢያ / For Children of Ethiopian Descent Holding Foreign Passports](https://ics.gov.et/information/for-children-of-ethiopian-descent-holding-foreign-passports/) - እናት እና አባት ወይም ከሁለቱም አንዱ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሆነው ልጆቻቸው የሌላ ሀገር ፓስፖርት ያላቸው ከሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ለመኖር፣ ለመማር እና ሌሎች ተግባሮቻቸውን ለመከወን የሚከተሉትን አፅንኦት ሰጥተው ደንቦቻችንን እንዲፈፅሙ ይጠበቃል፤ ካልተፈፀመ ግን በደንብ ቁጥር 55917 የተቀመጡት ተፈፃሚ ይሆናል። በመሆኑም የሌላ ሀገር ዜጋ ከሆነ ያገልግሎት ጊዘው ያላለፈ (valid visa) ሊኖራችሀው የግድ ነው። በውጭ ሃገር የተወለዱ - [አዲስ ፓስፖርት ለማዉጣት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች • How to Obtain a New Ethiopian Passport](https://ics.gov.et/information/how-to-obtain-a-new-ethiopian-passport/) - 1. ከ 40 አመት በታች ከሆኑ የተረጋገጠ የልደት የምስክር ወረቀት(Authenticated birth certificate ) 2. የታደሰ ቀበሌ መታወቂያ (ጊዜያዊ ከሆነ መታወቂያዉን ካወጡበት ቀበሌ የድጋፍ ደብደቤ ያስፈልጋል) ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች አሟልተው በኦንላይን www.ethiopianpassportservices.gov.et በመመዝገብ 3 ሰዓት ሳያልፍ በመረጡት የክፍያ አማራጭ ክፍያ በመፈፀም ፕሪንት አውት በማድረግ በቀጠሮ ቀን (Appointment date) ብቻ ያመለከቱበት ኢሚግሬሽን ቢሮ በአካል በመቅረብ አሻራና ፎቶ - [ጊዜው ያለፈበት ፓስፖርት ለማሳደስ መሟላት ያለባቸው ሰነዶች • How to Renew an Expired Ethiopian Passport](https://ics.gov.et/information/how-to-renew-an-expired-ethiopian-passport/) - 1. ጊዜው ያለፈበት ፓስፖርትዎና 2. አንድ ጉርድ ፎቶ ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች አሟልተው በኦንላይን www.ethiopianpassportservices.gov.et በመመዝገብ 3ሰዓት ሳያልፍ በመረጡት ክፍያ አማረጭ ክፍያ በመፈፀም የቀጠሮ ወረቀት ፕሪንት አውት በማድረግ ፓስፖርትዎን በመቀበያ ቀን( delivery date) በ7876 የፅሁፍ መልዕክት ሲደርስዎ በአመለከቱበት ኢሚግሬሽን ቢሮ በአካል በመቅረብ ፓስፖርትዎን ይቀበላሉ፡፡ ፎቶ እንዲሰጡ በ7876 በስልክዎ አጭር የፅሁፍ መልዕክት ከደረስዎት ኦርጅናል ፓስፖርት እና የቀጠሮ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገልግሎቶች ክፍያ (በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሰረት የተሻሻለ)](https://ics.gov.et/information/immigration-and-citizenship-service-fees-revised-by-council-of-ministers-regulation-550-2024-amharic/) - ይህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት (ICS) በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሠረት የተሻሻሉትን የፓስፖርት ማመልከቻ የአገልግሎት ክፍያዎች ያብራራል። የፓስፖርት አገልግሎት ክፍያዎች (ብር) ቁልፍ ነጥቦች: ሁሉም ዋጋዎች በኢትዮጵያ ብር ናቸው። ፈጣን ሂደትን ለማግኘት አስቸኳይ አገልግሎቶች ይገኛሉ፣ በ2 ቀን ወይም በ5 ቀን የማጠናቀቂያ አማራጮች። በፓስፖርቱ ላይ ለውጦች ወይም እርማቶች ሲያስፈልጉ የእርማት ክፍያዎች ይታከላሉ። የጠፋ ፓስፖርት ክፍያዎች - [Immigration and Citizenship Service Fees (Revised by Council of Ministers Regulation 550/2024)](https://ics.gov.et/information/immigration-and-citizenship-service-fees-revised-by-council-of-ministers-regulation-550-2024/) - This help article outlines the revised service fees for passport applications at the Immigration and Citizenship Service (ICS) in Ethiopia, as per the Council of Ministers Regulation 550/2024. Passport Service Fees (ETB) Key Points: All prices are in Ethiopian Birr (ETB). Urgent services are available for faster processing, with options for 2-day or 5-day turnaround. - [የጠፋ ፓስፖርት ለማውጣት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች (How to Obtain a Replacement Passport (Lost Passport))](https://ics.gov.et/information/how-to-obtain-a-replacement-passport-lost-passport/) - 1. ከጠፋበት አካባቢ የፖሊስ ማስረጃ 2. የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ 3. የጠፋው ፓስፖርት መረጃ (የፓስፖርት ቁጥር፣ የተሰጠበት ቀን እና የሚያልቅበት ቀን) 4. የፓስፖርት መረጃ ከሌለዎት አቅራቢያዎ ባለ ኢሚግሬሽን ቢሮ በአካል በመሄድ ማግኘት ይችላሉ። ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶችን አሟልተው በኦንላይን www.ethiopianpassportservices.gov.et በመመዝገብ 3 ሰዓት ሳያልፍ በመረጡት የክፍያ አማራጭ ክፍያ በመፈፀም የቀጠሮ ወረቀት ፕሪንት አውት በማድረግ ፓስፖርትዎን በመቀበያ ቀን - [የተቀላጠፈ አስቸኳይ ፓስፖርት እድሳት፡- በኦንላይን ያመልክቱ፣ በአካል ይቀበሉ! • Streamlined Urgent Passport Renewals: Apply Online, Collect In Person!](https://ics.gov.et/information/streamlined-urgent-passport-renewals/) - አስቸኳይ የፓስፖርት እድሳት ዋናው ቢሮ በአካል መምጣት ሳይጠበቅባችሁ በ www.ethiopianpassportservices.gov.et ላይ የ2 ቀን ወይም የ5 ቀን እንደምርጫዎ በማመልከት ፓስፖርትዎን ለመቀበል ብቻ ወደ ተቋማችን በመምጣት ይስተናገዱ! አስቸኳይ ፓስፖርት የምታመለክቱ ደንበኞቻችን ብቻ - የስም መነሻ ፊደላችሁ ከ A እስከ G ኢሚግሬሽን ዋና ቢሮ - ከ H እስከ Z ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ • የ5 - [ለፓስፖርት እርማት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች • Documents Required for Passport Corrections](https://ics.gov.et/information/documents-required-for-passport-corrections/) - እድሜ፣ የትውልድ ቦታ፣ ፎቶግራፍ፣ ፊደል ለማስተካከል መሟላት ያለባቸው ኦርጅናል ፓስፖርት (ፓስፖርቱ የጠፋ ከሆነ የፖሊስ ማስረጃ) የልደት ምስክር ወረቀት አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ሙሉ ስም ለመቀየር የፍርድ ቤት ውሳኔ ኦርጅናል ፓስፖርት (ፓስፖርቱ የጠፋ ከሆነ የፖሊስ ማስረጃ) የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች አሟልተው በኦንላይን www.ethiopianpassportservices.gov.et በመመዝገብ 3ሰዓት ሳያልፍ በመረጡት ክፍያ አማረጭ ክፍያ በመፈፀም የቀጠሮ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገልግሎት አሰጣጡን የበለጠ ለማዘመን የጀመራቸው ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የአገ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገልግሎት አሰጣጡን የበለጠ ለማዘመን የጀመራቸው ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዬች ቋሚ ኮሚቴ ገልጿል። ቋሚ ኮሚቴው በጥቁር አንበሳ እና በጐተራ የሚገኘውን የአገልግሎቱን ቢሮ የጐበኘ ሲሆን በተለይ በጐተራ የሚሰጠው አገልግሎት እጅግ ዘመናዊ የሆነ፣ በአንድ መስኮት በርካታ አገልግሎቶችን ማግኘት የሚቻልበት እድልን የፈጠረ ነው ብለዋል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው ተቋሙ ከዚህ - [ኢትዮጵያ ከስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ  እያከናወነች ያለችውን ጥረት ኔዘርላንድ እንደምትደግፍ አስታወቀች ](https://ics.gov.et/news/ኢትዮጵያ-ከስደትና-ከስደት-ተመላሾች-ጋር/) - ኢትዮጵያ ከስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ እያከናነች ያለችውን ጥረት ኔዘርላንድ እንደምትደግፍ የአገሪቱ የፍትህና ደህነነት ሚኒስቴር የአለማቀፍ ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት ሮብ ቫን ባህሆቨን ገልፀዋል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዋና ዳይሬክተሩ የተመራን የኔዘርላንድ ፍትህና ደህንነት ሚኒስቴር ልዑክ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ ስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ እያከናወነች ያለችውን - [የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት ለውጭ ባለሀብቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ይበልጥ ለማቀላጠፍ የሚያስችል የጋራ ስርዓት እንደሚዘረጉ  አስታወቁ።](https://ics.gov.et/news/የኢትዮጵያ-ኢንቨስትመንት-ኮሚሽን-እና-የ/) - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት የኢንቨስትመንት ፍሰትን ይበልጥ ከፍ ለማድረግና በዘርፉ የሚታዩ ማነቆዎችን ለመፍታት ያላቸውን ቅንጅታዊ አሰራርና ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ የተቋሙ ሀላፊዎች አስታውቀዋል። ሁለቱ ተቋማት በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ የሚመጡ ባለሀብቶች ሀገር ውስጥ ከገቡ ጊዜ ጀምሮ ቪዛን ጨምሮ የሚያገኙትን የተለያዩ አገልግሎቶች ቀልጣፋ፣ ምቹ እና የተሟላ መረጃ የሚያገኙበት እንዲሆን የተለየ የውጭ ዜጎች አገልግሎት የሚሰጥበትን - [የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት አዋጅን አጸደቀ።](https://ics.gov.et/news/የህዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤት-የሲቪልና-የቤ/) - ምክር ቤቱ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። በዚሁ ጊዜ ምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓትን ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አድምጧል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዲማ ነጎ (ዶ/ር)፥ የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ የመንግስት አገልግሎቶችን ለማቀላጠፍና የዜጎችን የወሳኝ ኩነቶች መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ያስችላል ብለዋል። - [በተባበሩት አረብ ኤምሬት የሚኖሩ ኮሚኒቲዎች አሁን ላይ ባለው የፓስፖርት አፈፃፀም መደሰታቸውን ገለፁ።](https://ics.gov.et/news/በተባበሩት-አረብ-ኤምሬት-የሚኖሩ-ኮሚኒቲ/) - በአቡዳቢ እና በዱባይ አካባቢ የሚገኙ ዜጎች ተቋሙ ከዚህ በፊት የነበረውን ችግር በመቅረፍ በፍጥነት ፓስፖርት እየሰጠ በመሆኑ ለተቋሙ አመራርና ሰራተኞች ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ተቋሙ እየሰራ ላለው ስራ ያዘጋጁትን የእውቅና ስጦታ በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ዑመር ሁሴን ለአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በኮሚኒቲ ማህበራቱና በሚሲዮኑ ስም አስረክበዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት - [ከሲቪል ምዝገባ ጋር በተያያዘ የሚታዩ የጥራት ችግሮችን ለመፍታት  ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ 228 የክብር መዝገብ ሹሞች ስልጠና ተሰጠ።](https://ics.gov.et/news/ከሲቪል-ምዝገባ-ጋር-በተያያዘ-የሚታዩ-የጥ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎችና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ ወንድ 159 ሴት 69 ድምር 228 የክብር መዝገብ ሹሞችና አስተባባሪዎች በሲቪል ምዝገባ መሰረታዊ ጉዳዮች እና በመረጃ ምንነት፣ጥራትና አጠባበቅ ላይ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ሰጠ። ስልጠናው በአዳማ፣ በጎንደር፣ በኮምቦልቻና በአሶሳ የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ዋና ዓላማም ከሲቪል ምዝገባ የሚገኘው መረጃ ጥራት ያለው እንዲሆንና ለሚፈለገው - [የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ላይ ለመካፈል ለመጡ  ከ12ሺ በላይ እንግዶች ቀልጣፋ የቪዛ አገልግሎት መሰጠቱ ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/የአፍሪካ-ህብረት-ጉባኤ-ላይ-ለመካፈል-ለመ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት መደበኛ ጉባኤና በ46ኛ የስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ ላይ ለመካፈል ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ 12,271 እንግዶች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠቱን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ገልፀዋል። ዋና ዳይሬክተሯ ጉባኤው በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ በተቋሙ በኩል የተሰራውን ስራ በማስመልከት በሰጡት ሀሳብ ተቋሙ ለጉባኤ መሳካት ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ ሲሰሩ የነበረውን ስራዎች በማስታወስ ለጉባኤው ስኬት በልዩ - [የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/የዲጂታል-ሰርተፊኬት-ይፋዊ-ቁልፍ-የማመን/) - በቅርቡ አገልግሎት ለሚጀምረው የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት የሚያገለግል የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ሥነ-ሥርዓቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅንጅት ማከናወናቸው ተገልጿል፡፡ ለኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት አገልግሎት የሚሆነው የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት የዓለም አቀፉን የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ስታንዳርድ ማዕከል ባደረገ መልኩ የተከናወነ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ - [የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃን በመላ አገሪቱ ወጥ ለማድረግ የዝግጅት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተጠቆመ። ](https://ics.gov.et/news/የሲቪል-ምዝገባና-ስታትስቲክስ-መረጃን-በ/) - የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃን በመላ አገሪቱ ወጥ ለማድረግ የዝግጅት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተጠቆመ። የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃን በመላ አገሪቱ ወጥ ለማድረግ የቴክኖሎጂ ዝግጅት ስራ እየተደረገ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ገልፀዋል። በዋና ዳይሬክተሯ የተመራ የተቋሙ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያን የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃ ላይ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በታይላንድ ባንኮክ ይገኛል። - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅ/ጽ/ቤቶች የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ቅ-ጽ-ቤ/) - የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት የቅ/ፅ/ቤቶች የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዳማ ከተማ ለ2 ቀናት የተደረገ ሲሆን በቦታው ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና ተደራሽ የሆነ የአገልግሎት ስርዓት መዘርጋትና መስጠት የአማራጭ ጉዳይ ሳይሆን ግዴታ መሆኑን አሳስበዋል። አክለውም ተቋሙ ከሚሰጣቸው በርካታ አገልግሎቶች መካከል የፖስፖርት አገልግሎት ለበርካታ ጊዜያት ሕብረተሰቡ ቅሬታ የሚያነሳበትና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የቢዝነስ ልዑክ ጋር ተወያዩ ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-7/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የቢዝነስ ልዑክን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በዚህ ወቅትም ተቋሙ በሪፎርም ሂደት ላይ መሆኑን ገልፀው የሚሰጡ አገልግሎቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጅ ለማደራጀት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነና እኚህንም ለማዘመን ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሁለቱ አካላት ተቋሙ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ይበልጥ - [ባለፉት 6 ወራት ብቻ ከ721ሺህ በላይ ፓስፖርት መሰራጨት መቻሉ ተገለፀ ](https://ics.gov.et/news/ባለፉት-6-ወራት-ብቻ-ከ721ሺህ-በላይ-ፓስፖርት-መ/) - የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት 6 ወራት ከ721ሺህ በላይ የተለያዩ ፓስፖርት ተዘጋጅቶ ለዜጎች መሰራጨቱን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ገልፀዋል።ይህ ከአምናው ተመሳሳይ የበጀት ዘመን ጋር ሲነፃፀር የ31% ብልጫ ያለው መሆኑን ማወቅ ተችሏል። ዋና ዳይሬክተሯ የተቋሙን የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም በሚመለከት ዛሬ ለሚዲያ በሰጡት መግላጫ ላይ ከተሰራጩ ፓስፖርቶች በተጨማሪ ተቋሙ በግማሽ ዓመቱ የአስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎትን - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋም እየተካሄደ ያለው የሪፎርም ስራ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ ነው- ዶ/ር ዲማ ነገዎ ](https://ics.gov.et/news/በኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ተቋም/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወነ ያለው የሪፎርም ስራ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ዲማ ነገዎ(ዶ/ር) ተናግረዋል። የቋሚ ኮሚቴው አባላት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከነወነ ባለው አጠቃላይ ስራ ላይ ከተቋሙ ሃላፊዎች ገለፃ ቀርቦለታል።በዚህም ተቋሙ በ2016 ዓ.ም ያከናወናቸው የስራ እንቅስቃሴ፣ የ2017 በጀት ዓመት የስራ እቅድና የእስካሁን አፈፃፀም እንዲሁም የሲቪልና - [በቅርቡ ተቋሙን ለተቀላቀሉ የኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ተሰጠ ](https://ics.gov.et/news/በቅርቡ-ተቋሙን-ለተቀላቀሉ-የኢሚግሬሽን/) - በቅርቡ ተቋሙን ለተቀላቀሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች በደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ እና በጉዞ ሰነድ አያያዝ እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናውን የኢትዮጵያ አየርመንገድ እና አለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ከኢሚግሬሽን ዜግነት አገልግሎት ጋር በትብብር ያዘጋጁት ነው። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያካሄደ ያለውን ሁለንተናዊ የሪፎርም ስራ በብቁ የሰው ሀይል ዘርፍ ለመደገፍ እና ተቋሙ በቀጣይ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ - [ኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንገደኞች መረጃ ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችላትን ዝግጅት አጠናቃለች ](https://ics.gov.et/news/ኢትዮጵያ-ዘመናዊ-የመንገደኞች-መረጃ-ስር/) - ኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንገደኞች ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችላትን የህግ ማዕቀፍና የቴክኖሎጂ ዝግጅት ማጠናቀቋን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አስታወቁ።ዋና ዳይሬክተሯ በኬኒያ እየተካሄደ በሚገኘው የምስራቅ አፍሪካ የኢሚግሬሽን ዋና ሃላፊዎች ስብሰባ ላይ እየተካፈሉ ሲሆን በዚህም ከሰባት የምስራቅ አፍሪካ አገራት የተውጣጡ የዘርፉ ሀላፊዎችና ቴክኒካል ቡድን አስተባባሪዎች ተገኝተውበታል። መድረኩ በአቬሽንና ድንበር ቁጥጥር ዘርፍ የተቀናጀ የመረጃ ልውውጥና ትብብርን ለማጠናከር ያለመ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የቻይና ብሔራዊ ኢሚግሬሽን አስተዳደር በቅንጅት አብረው ለመስራት ተስማሙ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-እና-የ-2/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጎሳ ደምሴ በቻይና የብሔራዊ ኢሚግሬሽን አስተዳደር የውጭ ዜጎች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ቼን ዮንግሊ የሚመራውን ልዑካን ቡድን በቢሯቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሪፎርም ላይ እንዳለ እና በዚህም ኢትዮጵያዊያንም ሆኑ የውጭ ዜጎች የተሻለ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው የቻይና ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ መጠው እንዲሰሩ ተቋማቸው ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተናግረዋል። - [በኢትዮጵያ የህግ ጥሰት የፈፀሙ የውጭ ዜጎችን የተመለከተ ማብራሪያ ](https://ics.gov.et/news/በኢትዮጵያ-የህግ-ጥሰት-የፈፀሙ-የውጭ-ዜጎ/) - [በውጭ ለሚገኙ ዜጎች እየተሰጠ ያለው የፓስፖርት አቅርቦት እየተሻሻለ መምጣቱን የሚሲዮን መሪዎች ተናገሩ።](https://ics.gov.et/news/በውጭ-ለሚገኙ-ዜጎች-እየተሰጠ-ያለው-የፓስ/) - በውጭ አገር ለሚገኙ ዜጎች እየደረሰ ያለው የፓስፖርት አቅርቦትና ሌሎችም የዜግነት አገልግሎቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል ያሳዩ መሆናቸውን በተለያዩ አገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮን መሪዎችና አምባሳደሮች ተናግረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የስራ ሃላፊዎች ከመካከለኛው ምስራቅ እና የአፍሪካ ሀገራት ከሚገኙ የሚሲዮን መሪዎች፣ አምባሳደሮች እና የኢሚግሬሽን ሰራተኞች ጋር በተቋሙ የሪፎርም ስራዎች ላይ የበየነ-መረብ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ላይም የኢ-ፓስፖርት ያለበት ሂደት፣በተቀናጀ - [በሕዝብ  ተወካዮች  ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች  ቋሚ ኮሚቴ የሲቪልና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት ረቂቅ አዋጁ መሻሻል በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሕዝብ  አስተዳደር ለማስፈን ፋይዳው የጎላ መሆኑን ገልጿል።](https://ics.gov.et/news/በሕዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤት-የውጭ-ግንኙ/) - ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያለው በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከአስረጂዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው። በማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ የወሳኝ ኩነቶችን መረጃዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መዝግቦ መያዝ የህዝቡን ጥቅም ለማረጋገጥ እና የተጀመረውን ልማት ከግብ ለማድረስ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ቋሚ ኮሚቴው አመላክቷል። የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ዲማ ነጎ - [በግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ጽ/ቤቶች መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የጋራ ዕቅድ ተዘጋጀ። ](https://ics.gov.et/news/በግጭት-ምክንያት-ጉዳት-የደረሰባቸውን-የ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአለም ባንክ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በግጭት ምክንያት ለተጎዱ አምስት ክልሎች የወሳኝ ኩነት ምዝገባዎችን መልሶ ለማደራጀት የሚያስፈልጉ የተለያዩ ግብዐቶችን ገዝቶ ድጋፍ ለማድረግ ከትግራይ፣ ቤኒሻንጉል፣ አፋር፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የክልሉ የበላይ ኃላፊዎች፣ ም/ኃላፊዎች ፣ የሲቪል ምዝገባ ዳይሬክተር፣ የእቅድና በጀት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር እና አጋር አካላት በተገኙበት በጋራ የትግበራ ዝርዝር እቅድ መዘጋጀቱ ተገልፆል። በመድረኩ - [የሰንደቅ ዓላማ ቀን በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተከበረ።](https://ics.gov.et/news/የሰንደቅ-ዓላማ-ቀን-በኢሚግሬሽንና-ዜግነ/) - ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅጥር ጊቢ ውስጥ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በተገኙበት በተቋሙ አመራሮች፣ ሠራተኞችና ተገልጋዮች በደማቅ ሁኔታ በዓሉ ተከብሯል። ዕለቱ "ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ይገኛል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቀጣይ ተቋሙን የሚቀላቀሉ  ባለሙያዎችን አሰልጥኖ አስመረቀ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-በቀጣ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቀጣይ ተቋሙን በተለያዩ ሙያዎች የሚያገለግሉ አዳዲስ ባለሙያዎችን ከብሔራዊ ደህንነት ዮኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በማሰልጠን አስመርቋል። ባለሙያዎቹ የተቋሙን ተልዕኮ በብቃት ለማስፈፀም እንዲያግዙ ለማስቻል የተቀመጠውን መስፈርት በማሟላት በሴኪውሪቲ እና ኢንተለጀንስ፣ በዲኘሎማቲክ ፕሮቶኮል፣ በቱሪዝም እና በስነ-ምግባር ዘርፎች የሰለጠኑ ናቸው። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ሁሉን አቀፍ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ለገቡ ሰራተኞች በ3 ዙር ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-አዲስ/) - በቅርቡ ወደ ተቋሙ ለገቡ አዲስ ሰራተኞች በmigration ጽንሰ-ሀሳቦች፣ አዝማሚያዎች፣ በተቀናጀ የድንበር አስተዳደር፣ በሥርዓተ-ፆታ እና ፍልሰት፣ በጤና እና ፍልሰት፣ በስደተኞች ጥበቃ እና ድጋፍ ፣ በደንበኞች አያያዝና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናውን ያዘጋጁት አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጋር በመተባበር ነው። በስልጠናው ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ንግግር - [28ተኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች የጋራ ስብሰባ ተጀመረ](https://ics.gov.et/news/28ተኛው-የኢትዮ-ጅቡቲ-የድንበር-አስተዳዳሪ/) - የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው። 28ተኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች የጋራ ስብሰባ ልዑክ መሪ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢትዮ-ጅቡቲ ግንኙነት ከጋራ ድንበር አስተዳደር ባለፈ አገራቱ ያላቸው የኢኮኖሚ ፣ ማህበራዊ እና ደህንነትን በማስከበር የጋራ ግንኙነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አውስተዋል። ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት - [28ኛው የኢትዮጵያና ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎችና ኮሚሽነሮች ስብሰባ ተጠናቀቀ። ](https://ics.gov.et/news/28ኛው-የኢትዮጵያና-ጂቡቲ-የጋራ-ድንበር-አስ/) - የ28ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የድንበር አስተዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች ልዑክ መሪ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት፥ ይህንን ስብሰባ ለ28ኛ ዙር ማከናወናችን የጀመርነውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት ማሳያ እና ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ ያለንን ፍላጎት ይመሰክራል ብለዋል። አክለውም ያደረግናቸው ግልጽ ውይይቶች ያሉብንን የጋራ ተግዳሮቶች ለመፍታት ያለንን ቁርጠኝነት በግልጽ ማሳያዎች ሲሆኑ ከዚሁ ጎን - [ተቋሙ በአገልግሎት ዘርፉ የጀመረውን ለውጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ።](https://ics.gov.et/news/ተቋሙ-በአገልግሎት-ዘርፉ-የጀመረውን-ለው/) - በዜጎች የሚነሱት ቅሬታዎችን ለመፍታት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የጀመራቸውን የለውጥ ሥራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳስቧል። በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም በገመገመበት ወቅት ነው። የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሰቢ የተከበሩ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) - ["በተቋሙ እየተተገበረ ያለው የሪፎርም ስራ ውጤት እየታየበት ነው"- የሚሲዮን መሪዎች ](https://ics.gov.et/news/በተቋሙ-እየተተገበረ-ያለው-የሪፎርም-ስራ/) - በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ተግባራዊ የተደረገው የሪፎርም ስራ ውጤት እያሳየ ነው ሲሉ በአዉሮፓ፣ አሜሪካ፣ ኤዥያና አውስትራሊያ አገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮን መሪዎች ተናግረዋል። የሚሲዮን መሪዎች ይህንን የተናገሩ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የስራ ሃላፊዎች በተቋሙ የተሰሩ ተግባራዊ በተደረገው የሪፎርም ስራ ላይ የበየነ-መረብ ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው። በውይይቱ ላይ ከሚሲዮን መሪዎቹ ባሻገር በየ ክፍለ-አህጉራቱ በስራ ስምሪት የሚገኙ የኢሚግሬሽን እና - [አመራሮች በጅማ ከተማ በመገኘት የስራ ጉብኝት አደረጉ። ](https://ics.gov.et/news/አመራሮች-በጅማ-ከተማ-በመገኘት-የስራ-ጉብ/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት የተመራ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ከተማ ተገኝተው የኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል። አመራሮቹ በዚህ ወቅትም ከተቋማዊ አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ሰራተኞች ጋር ምክክር አድርገዋል። አመራሮቹ በጅማ ቆይታቸው ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የተከበሩ አቶ ቲጃኒ ናስር ጋር የተወያዩ ሲሆን ተቋሙ በቀጣይ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት የ3 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ መግለጫ ሰጠ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-በ2017-በጀ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዚህ በጀት አመት አገልግሎት ተቋሙ አዳዲስ የአሰራር፣ የአደረጃጃት እና የአመራር ሪፎርም በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል። የሠው ሀይሉን በአዲስ መልክ ለማደራጀት ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸውን ወጣቶች በመቅጠር ለማሰልጠንና ለማሰማራት አስፈላጊው ዝግጅት የተደረገ መሆኑን ገልፀው 125 ሰራተኞች ስልጠናቸውን አጠናቀው በሚቀጥለው ሳምንት ስራ እንደሚጀምሩ አሳውቀዋል። አሰራር - [የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት ለማስጀመር የቅድመ ምዝገባና ማረጋገጫ ሂደት ተጀመረ](https://ics.gov.et/news/የኤሌክትሮኒክ-ፓስፖርት-ለማስጀመር-የቅ/) - ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት ተግባራዊ ለማድረግ ያቀደችውን የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት አለማቀፍ ተቀባይነት እንዲኖረው ለማስቻል ያለመ ምክክር ከአለማቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተካሂዷል።በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ ልዑክ በካናዳ ሞንትሪያል ከአለማቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጁዋን ካርሎስ ሳላዛር ጋር በመገናኘት ምክክር አድርገዋል። በዚህ ወቅትም ዋና ዳይሬክተሯ ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ የዳበረ - [የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲዎች እንዲሁም ከትምህርት ተቋማት ከተውጣጡ አመራሮች ጋር በወሳኝ ኩነት ምዝገባ ቅንጅታዊ ሥራዎች ዙሪያ ምክክር አደረገ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽን-እና-ዜግነት-አገልግሎት-ከክ/) - የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ወልዴ፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአዋጅ ከተሰጠው ስልጣን፣ ተግባር እና ሐላፊነት መካከል የወሳኝ ኩነት እና የቤተሰብ ምዝገባ ስራዎችን መምራት፣ ማስተባበር እና መደገፍ እንደሚገኝበት ተናግረዋል፡፡ ተቋሙ ከተሰጠው ተልዕኮ አንዱ እና ዋነኛው ተግባር ይህ መሆኑን ያስረዱት ሐላፊው፣ የምዝገባ ስርአቱን ለማጠናከር ከሚያካሒዳቸው አሰራሮችን የማዘመንና ተደራሽ የማድረግ ተግባራት በተጨማሪ፣ - [በኢትዮጵያ ለ7 ጊዜ የሲቪል ምዝገባ ቀን በሀዋሳ ከተማ ተከበረ። ](https://ics.gov.et/news/በኢትዮጵያ-ለ7-ጊዜ-የሲቪል-ምዝገባ-ቀን-በሀ/) - ነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ለ7ኛ ጊዜ የሲቪል ምዝገባ ቀን በዓልን "በዲጂታላይዜሽን የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስን ከህጋዊ መታወቂያ ሥርዓቶች ጋር ያለውን ትስስር በማጠናከር አካታችነትን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡ የሲቪል ምዝገባ ስርዓት ዋነኛ ተግባር መረጃ ማመንጨት ነው፡፡ በአንድ አገር ዜጎች ላይ ከልደት እስከ ህልፈተ ህይወት የሚከሰቱ ክስተቶችን በቀጣይነት ፣በቋሚነትና በአስገዳጅነት በመመዝገብና በማከማቸት በዋነኛነት ለህግ፣ለአስተዳደርና ለስታትስቲክስ - [የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት፣ ለጎፋ ዞን የተጎጂ ቤተሰቦች የሁለት ሚሊዮን ብር እርዳታ ለገሰ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽን-እና-ዜግነት-አገልግሎት፣-ለ/) - የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የስራ ሐላፊዎች እና ሰራተኞች፣ ሐምሌ 20 ቀን 2016 ዓ.ም በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባካሄዱት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ ባደረጉት ስብሰባ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ጎፋ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች እርዳታ ለማድረግ ወስነዋል፡፡ የተቋሙ ሐላፊዎች እና ሰራተኞች፣ በዞኑ ባጋጠመው አደጋ የበርካቶች ህይወት በማለፉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው፣ የአደጋው ተጎጂ ለሆኑ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል መግለጫ ሰጡ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት 30 ቀናት ውስጥ ሲሰራቸው የነበሩ ስራዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህም ለተገልጋዮች ቅሬታ " የፓስፖርት ህትመት ዕጥረት ዋና ችግር " መሆኑን ገልፀው ችግሩን ለመፍታት 190 ሺህ ፓስፖርት በአንድ ወር ውስጥ ወደ ሀገር ቤት መግባቱን አስታውቀዋል። ፓስፖርት ለመውሰድ ከተመዘገቡ ከስድስት ወር በላይ ለሆናቸው ዜጎች ፓስፖርት የመስጠት ስራ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ ህዳር 7/2016 ዓ.ም በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል መግለጫ ሰጡ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-2/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት 100 ቀናት ውስጥ ሲሰራቸው የነበሩ ስራዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህም ለተገልጋዮች ቅሬታ " የፓስፖርት ህትመት ዕጥረት ዋና ችግር " መሆኑን ገልፀው ችግሩን ለመፍታት 531,800 ፓስፖርት ወደ ሀገር ቤት መግባቱን አስታውቀዋል። በዚህ መሰረት በሀገር ውስጥ፡- አዲስ አበባ 45,366 ፓስፖርት ታትሞ ለስርጭት አጭር የፅሁፍ መልዕክት የተላከ ሲሆን - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎትና-የኢ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሲስተም ዝርጋታ፣ በሰው ኃይል ስልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዘርፍ ሁለቱ ተቋማት አብሮ ለመስራት ያስችላቸዋል፡፡ በዚህም የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እገዛ ለማድረግ እንደሚያስችለው ተመላክቷል፡፡ የመግባቢያ ሰነዱን የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የኢትዮጵያ - [የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት (ICS) እና ቶፓን ግራቪቲ ኢትዮጵያ (TGE) ስምምነት ተፈራረሙ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽን-እና-የዜግነት-አገልግሎት-ics-እ/) - የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት (ICS) እና ቶፓን ግራቪቲ ኢትዮጵያ (TGE) በየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ ቶፓን ግራቪቲ፣ ብርሀንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት እና የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት በጋራ የተቋቋሙት የአቅርቦትና አገልግሎት ሥራ እንዲጀምር ከፍተኛ ስምምነትን በይፋ ተፈራርመዋል። ይህ አጋርነት የኢትዮጵያን የፓስፖርት አሰራር በማዘመን፣ አዲስ ለተነደፈው የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት የተሻሻሉ የደህንነት ባህሪያትን እና የተሻሻለ ቅልጥፍናን በማምጣት ረገድ ትልቅ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡  ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-እና-የ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኢመደአ ጋር በጋራ ለመስራት መስማማታቸው እንዳስደሰታቸዉ በመግለጽ፣ ተቋማቸው የሚሰጠውን አገልግሎት በማዘመን የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት ለመስጠት እና ተቋሙ በባህሪው የሚይዛቸው መረጃዎች ሚስጥራዊነት እና ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን ከኢመደአ ጋር መሥራት አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑን ገልጸው ወደፊት በርካታ ሥራዎችን በጋራና በትብብር እንደሚሰሩ አመላክተዋል፡፡ በስምምነቱ ላይ የኢመደአ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ሰለሞን ሶካ - [በኢትዮጵያ የሚኖሩ እና ሕጋዊ የመኖሪያ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ሰነዳቸውን ሕጋዊ እንዲያደርጉ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ።](https://ics.gov.et/news/በኢትዮጵያ-የሚኖሩ-እና-ሕጋዊ-የመኖሪያ-ሰ/) - በኢትዮጵያ የሚኖሩ እና ሕጋዊ የመኖሪያ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ሰነዳቸውን ሕጋዊ እንዲያደርጉ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ • ሐሰተኛ ሰነድ ያላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች እና የኢሚግሬሽን ስርአትን ሳያሟሉ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ገብተው እየኖሩ ያሉ እና ህጋዊ ስርዓት ውስጥ - [የአገልግሎት አሰጣጥ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት](https://ics.gov.et/news/የአገልግሎት-አሰጣጥ-በኢሚግሬሽንና-ዜግ/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የአገልግሎቱን የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም አስመልክቶ መግለጫ ሰጡ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-3/) - የደንበኞችን ጥያቄ ሙሉ ለሙሉ ለመመለስ በ6 ወር ውስጥ ከ1.1 ሚሊዮን በላይ የፓስፖርት ቡክሌት ወደሀገር በማስገባት በ6 ወራት ውስጥ ለአዲስ አበባ 260,371፣ በየአካባቢው ላሉ ቅ/ጽ/ቤቶች 269,358፣ በአስቸኳይ 35,394 እና በውጭ ለሚኖሩ ኢትዬጵያዊያን 81,416 በድምሩ 646,539 ፖስፖርት ታትሞ ማሰራጨት መቻሉን ገልፀው ይህ የሆነውም የህትመት አቅም በማሳደግ፣ ከውጭ የሚገቡትን በማመቻቸት እና ሠራተኞችን 24/7 በማሰራት የየቀን የማተም አቅም 2000 - [በጅቡቲ ሰነድ አልባ ሆነው የሚኖሩ ዜጎች ያለባቸውን ችግር ለመፍታት በተለየ መልኩ እንደሚሰራ ተገለፀ። ](https://ics.gov.et/news/በጅቡቲ-ሰነድ-አልባ-ሆነው-የሚኖሩ-ዜጎች-ያ/) - በጅቡቲ ሰነድ አልባ ሆነው የሚኖሩ ዜጎች ያለባቸውን ችግር ለመፍታት በተለየ መልኩ እንደሚሰራ ተገለፀ። በጅቡቲ ሰነድ አልባ ሆነው የሚኖሩ ዜጎች ያለባቸውን ችግር በተሻለ መልኩ ለመፍታትና የድንበር ኬላ ትብብርን ለማጠናከር በተለየ መልኩ እንደሚሰራ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ገልጿል። በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሆኑት ክብርት ሰላማዊት ዳዊት የተመራ የልዑካን ቡድን በጅቡቲ የሚኖሩና ሀገሪቱን እንደመሸጋገሪያ በመጠቀም ወደ - [በጅዳና አከባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከጉዞ ሰነድና ፓስፖርት ጋር ተያይዞ ያለባቸውን ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሄደ](https://ics.gov.et/news/በጅዳና-አከባቢዋ-የሚኖሩ-ኢትዮጵያዊያን/) - በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ ልዑክ በጅዳና አከባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከጉዞ ሰነድና ፓስፖርት ጋር ተያይዞ ያለባቸውን ችግር ለመፍታት ያለመ ውይይት ከተለያዩ ግዛቶች ከተውጣጡ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ አመራሮች ጋር አካሂዷል። በውይይቱም በጅዳ የኢፌዲሪ ቆንስል የሚሸፍናቸው ሰባት የተለያዩ ግዛቶች የተውጣጡ የኢትዮጵያ ዜጎች ተወካዮች ተሳትፈዋል። በዚህ ወቅትም ዜጎች ከፓስፖርትና ህጋዊ ሰነዶች ጋር በተያያዘ እያጋጠማቸው ያለውን - [ቋሚ ኮሚቴው፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የስራ አፈፃጸም ገመገመ ](https://ics.gov.et/news/ቋሚ-ኮሚቴው፤-የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገ/) - የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ9 ወራት የስራ አፈጻጸምን ገመገመ። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ ቋሚ ኮሚቴው የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴን የመስክ ምልከታን ጨምሮ ሲከታተል እንደነበረና የዕቅድ አፈጻፀሙንም መገምገሙን ገልፀዋል። በዚህ ውይይትም በተቋሙ የስራ አፈፃጸም ዙሪያ የሚነሱ ግልጽነት የሚያስፈልጋቸው ጥያቄዎች ቀርበው ማብራሪያ እንደሚሰጥባቸውም ጠቁመዋል። የተቋሙ የ9 ወራት የስራ አፈጻፀም ሪፖርት የቀረበ - [ሚስጢራዊ የህትመት ስራ የኢ-ፖስፖርት፣ የክፍያ ካርዶች እና መታወቂያዎች ማምረቻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡](https://ics.gov.et/news/ሚስጢራዊ-የህትመት-ስራ-የኢ-ፖስፖርት፣-የ/) - የኢ-ፖስፖርት፣ የክፍያ ካርዶች እና መታወቂያዎች ማምረቻ ፋብሪካውን ግንባታ ለማስጀመር ከኢትዬጵያ ኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት በተገኘ ቦታ በለሚ ኢንዱስትሪ ፖርክ መሠረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ኢ-ፓስፖርት በሀገር ዉስጥ መመረቱ ከሚያስገኘዉ ጥቅም ባሻገር አዲስ እዉቀትና ቴክኖሎጅ ወደ ሀገር የሚያስገባ እንደመሆኑ መንግስት አስቀደሞ ያለዉን ችግር በመገንዘብ በተለይ ከጊዜዉ ቴክኖሎጅ ጋር አብሮ መሄድ እንዲቻል - [የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  ኃላፊዎች ጋር በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ተወያዩ።](https://ics.gov.et/news/የሥራና-ክህሎት-ሚኒስትር-ከኢሚግሬሽንና/) - የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና ም/ዋና ዳይሬክተሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ ከውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አኳያ ሁለቱ ተቋማት የሚሰጡትን አገልግሎት ፈጣንና ቀልጣፋ ለማድረግ ያለመ ነው። በዚህም በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ላይ የተደረገውን ሪፎርም ተከትሎ በዘረጋው የጋራ የአሰራር ስርዓት የተከናወኑ ሥራዎችን፣ ያጋጠሙ ችግሮችን እና - [የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 32ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባቀረባቸው 3 ረቂቅ አዋጆች እና 1 ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቷል። ](https://ics.gov.et/news/የሚኒስትሮች-ምክር-ቤት-በዛሬው-ዕለት-ባካ/) - የመጀመሪያው የኢሚግሬሽን አዋጅ ቁጥር 354/1995ን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ሲሆን መሰረታዊ ከሆኑ መብቶች አንዱ የሆነውን የመዘዋወር ነፃነትን ለማስከበር፣ የኢሚግሬሽን አገልግሎቶችን ለኢትዮጵያዊንና ለውጭ አገር ዜጎች በተሻለ ጥራትና ቅልጥፍና መስጠት እንዲቻል፣ የተቀናጀ የድንበር ቁጥጥር እና አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት የተሟላ የመንገደኛ ቅድመ ጉዞ መረጃ መያዝ አስፈላጊ በመሆኑ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ ሁለተኛው የኢሚግሬሽንና ዜግነት - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የቻይና ብሔራዊ የኢምግሪሽን አስተዳደር ምክትል ኃላፊ ኮሚሽነር ሊዩ ሃይታኦ በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋገሩ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-4/) - የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቅንጅት አብሮ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች በተለይም የኢሚግሬሽን ዘርፉን ከማዘመን፣ የድንበር ቁጥጥር ስርዓቶችን ማሻሻል እንዲሁም የአቅም ግንባታ ዙሪያ የመከሩ ሲሆን በተለይ ሕጋዊ የጉዞ ሰነዶችን ከሐሰተኛ ሰነዶች (forged documents) መለየት በሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ ልምድ ለመለዋወጥ እና ድጋፍ ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ የቻይና ብሔራዊ የኢምግሬሽን አስተዳደር ምክትል ኃላፊ ኮሚሽነር ሊዩ ሃይታኦ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ለልምድ ልውውጥ - [ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የውጭ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠቱ ተገለጸ፡፡](https://ics.gov.et/news/ለኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የውጭ/) - የተገልጋዮች/ደንበኞች አያያዝ፣ የውጭ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት እንዲሁም የሃሰተኛና የተጭበረበሩ ሰነዶች ልየታ ላይ ያተኮረ በስልጠናና ስርፀት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በአደማ ከተማ ካኔት ሆቴል ከግንቦት 10-11/2016 ዓ.ም መሰጠቱ የተገለጸ። በስልጠናው መክፈቻ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ የዉጭ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲሪባ ባቡ ስልጠናው ተቋሙ የጀመረው የሪፎርም ሂደት የተቋሙ የሰው ኃይል በአቅም - [የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት  ሶስት ረቂቅ አዋጆችን ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መራ](https://ics.gov.et/news/የኢ-ፌ-ዲ-ሪ-የሕዝብ-ተወካዮች-ምክርቤት-ሶ/) - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው ሶስት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለዝርዝር እይታ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 354/9 ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ረቂቅ አዋጁ ለዜጎችና ለውጭ አገር ዜጎች የጉዞ ሰነድ፣ ህጋዊ የይለፍ ፈቃድ ጊዜያዊና ቋሚ የመኖሪያ ፍቃድ ለመስጠት፣ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በተ.መ.ድ. የህፃናት ልማት ፈንድ የህፃናት ጥበቃ  ዳይሬክተር የሆኑትን ሚስ ሺማ ሰን ጉብታን በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-5/) - ዛሬ ሐሙስ 22/2016 ዓ.ም ኒዮሪክ በሚገኘው የተ.መ.ድ. የህፃናት ልማት ፈንድ የህፃናት ጥበቃ ዳይሬክተር የሚመራ ልኡኳን ቡድን ተቀብለው በፅ/ቤታቸው ያነጋገሩት ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት፣ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የሲቪል ምዝገባ ሂደት በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም የሲቪል ምዝገባ እየሄደ ያለበትን ሂደት፣ ያጋጠሙ ችግሮችና ተቋሙ በቀጣይ ሊሰራቸው ባሰባቸው ቁልፍ ተግባራት ማለትም በሲቪል ምዝገባ አዋጅ ማሻሻያ እና ምዝገባውን በማዘመን - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከተለያዩ ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር የሲቪል ምዝገባ የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ አደረገ። ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ከተለ/) - ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ የጤና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮዽያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እንዲሁም ከክልልና ከተማ መስተዳድሮች የተወጣጡ አመራርና ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ ከግንቦት 22 እስከ 23/2016 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የቆየ የዘጠኝ ወራት ቅንጅታዊ አሰራርና የአፈፃፀም ግምገማ ማድረጉን ገልፀዋል። በክብር እንግድነት ተገኝተው የግምገማ መድረኩን የከፈቱት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ወልዴ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለሰራተኞቹ የተለያዩ ስልጠናዎችን ሰጠ፡፡](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ለሰራ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገለግሎት ወደ ተቋሙ በቅርብ ጊዜ የተቀላቀሉ አዲስ ሰራተኞች የተቋሙ ስራና ኃላፊነት በተለይ በሰነዶች አሰጣጥ፣ የውጭ ዜጎች አገልግሎት፣ የውጭ ዜጎች ምዝገባና ቁጥጥር፣ የአየርና የብስ ኬላዎች አገልግሎትና ቁጥጥር እንዲሁም ደንበኞች አያያዝን በተመለከተ ከግንቦት 24 እስከ ግንቦት 26/ 2016 ዓ.ም የሁለት ቀን ስልጠና በአዳማ ከተማ ሰጥቷል፡፡ በስልጠናው ማጠቃለያ ተገኝተው ለአዲስ ሰራተኞች መልዕክት ያስተላለፉት የሰው ሃብት ልማትና - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ በእቅድ ዝግጅትና ሪፖርት፣ እንዲሁም በድጋፍና ክትትል ላይ ያተኮረ ስልጠና መስጠቱን ተገለፀ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት፣-በእ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሁሉም ክልሎችና የከተማ መስተዳድር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ የእቅድ ዝግጀትና ሪፖርት ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች ለተወጣጡ ሰልጣኞች ግንቦት 25/2016 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ የስትራቴጂክ ዕቅድ ዝ/ድ/ቁ/ግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጌታቸው በአገር አቀፍ የሚተገበረው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርአት ደረጃውና ጥራቱ የጠበቀ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ለመተግበር በወሳኝ ኩነት መዝጋቢ አካላት - [በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትና በጣልያን የትብብር ልማት ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ሲቪል ምዝገባ ስርአትን በቴክኖሎጂ የማዘመን እቅድ ፀደቀ፡፡](https://ics.gov.et/news/በኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎትና-በጣ/) - የጣልያን የትብብር ልማት ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ሲቪል ምዝገባ ስርአት ለማዘመን ለሁለት ዓመት የሚቆይና ከሁሉም ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የተመረጡ በሃምሳ ሁለት ወረዳዎች የሚገኙ ዘጠና ሁለት ቀበሌዎች የሚተገበር የሲቪል ምዝገባ ስርአት በቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚውል የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጋር መፈራረሙ ይታወሳል፡፡ ይህንን ፕሮጀክት ለመተግበር ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት የተውጣጣ ስትሪንግ ኮሚቴ ያወጣው እቅድ ግንቦት27/2016 ዓ.ም ውይይት - [ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የዓለም አቀፉን የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ልዑካንን አነጋገሩ።](https://ics.gov.et/news/ወ-ሮ-ሰላማዊት-ዳዊት-የዓለም-አቀፉን-የሲቪ/) - የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የዓለም አቀፉን የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት (ICAO) የኦዲት ቡድንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በውይይታቸው፣ የኢትዮጲያ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በተቋማዊ ሪፎርም ሂደት ላይ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ የተቋሙን አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማዘመንም፣ “የተለያዩ ማሻሻያዎች እየተከናወኑ ናቸው” ብለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ፣ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት - [የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር ውይይት አደረገ ። ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽን-እና-ዜግነት-አገልግሎት-ከሕ/) - የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ መርምሮ ለዝርዝር እይታ ለህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመራቸው ሶስት ረቂቅ አዋጆችን በተመለከተ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ገለፃ አድርጓል፡፡ ማብራሪያ እና ውይይት የተደረገባቸው ረቂቅ አዋጆች፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 354/9 ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ 19/2016 እንዲሁም የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ረቂቅ አዋጅ - [በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃን በተመለከተ በጋራ ለመስራት ተስማሙ።](https://ics.gov.et/news/በኢ-ፌ-ዲ-ሪ-የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግ/) - በኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት እና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የጋራ ኃላፊነትን በጋራ አሰራርና እቅድ ለማከናወን የተስማሙት ሁለቱም ተቋማት የስምምነቱ ዋና ዓላማ ሁለቱም ተቋማት አግባባዊ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና የቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓትን ለማጠናከር በጋራ የሚያከናውኗቸውን ተግባራትን በግልፅ በማስቀመጥ ከወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስርዓት የሚመነጩ መረጃዎች ለህግ፣ ለአስተዳደር እና ለስታቲስቲክስ ዓላማዎች በማዋል ዜጎችና መንግሥት ከስርዓቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል እንደሆነ ተገልጿል። - [በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ  ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።](https://ics.gov.et/news/በኢ-ፌ-ዲ-ሪ-የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግ-2/) - ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በሰሜን ኢትዮጲያ በተከሰተው ግጭት ምክንያት ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተዘግቶ መቆየቱ ይታወቃል። ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ዳግም አገልግሎት የጀመረ ሲሆን፣ በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶች ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት እና የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት ናቸው። በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ፓስፖርታቸው ሲያሳድሱ አግኝተን ያነጋገርናቸው የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች የቅርንጫፉ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት አዲስ አበባ ድረስ ለመሄድ ይገደዱ እንደነበሩና - [የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 35ተኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት ኢሚግሬሽንን የሚመለከቱ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡  ](https://ics.gov.et/news/የህዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤት-ባካሄደው-35ተኛ/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እንደገና ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እጸገነት መንግስቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ረቂቅ አዋጁም አዋጅ ቁጥር 1338/2016 ሆኖ በ4 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡ የኢሚግሬሽን አዋጅን ለማሻሻል የወጣ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የተከበሩ ወ/ሮ እጸገነት መንግስቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ረቂቅ አዋጁ ጠንካራ የቅድመ ጉዞ መረጃዎችን በማዘጋጀትና ከሌሎች - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በ2016 እቅድ አፈፃፀም አስመልክተው በፋና በቴለቪዥን የሰጡት ማብራሪያ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ዋና-ዳ-6/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2016 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የ2016-በጀ/) - የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከዚህ በፊት የነበሩበትን ስብራቶች ለመቅረፍ በርካታ የህግ ማእቀፎችን የማሻሻል ስራዎች እንደተሰሩ ገልፀው በተለይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን በአዲስ መልክ በማቋቋም አዋጅ ቁጥሩም 1338/2016 ሆኖ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ መደረጉን እና በተመሳሳይ መልኩ የኢሚግሬሽን አዋጅ 354/1995 ተሻሽሎ አዋጅ ቁጥር 1339/2016 ሆኖ እንዲጸድቅ መደረጉን ገልፀዋል። በተጨማሪም የተቋሙ አገልግሎት ክፍያ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች  የ2016 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት  አደረጉ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ሰራተ/) - የውይይት መድረኩን የከፈቱት የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተቋሙ የሪፎርም አመራር ባለፈው አመት በዚሁ ወር ሥራ ሲጀምር በተቋሙ የነበሩ ችግሮች በርካታና ውስብስብ መሆናቸውን ከተገነዘበ በኋላ በተለመደ አካሔድ ሳይሆን ሁለንተናዊ እና ስልታዊ ሪፎርም እንደሚያስፈልገው አረጋግጦ 11 የሪፎርም አጀንዳዎች በመቅረፅ በበጀት አመቱ በርካታ የሪፎርም ስራዎችን ማከናወን እንደተቻለ ገልፀዋል። አክለውም በወቅቱ የነበሩ ችግሮችን አመራሩ - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ  በፓስፓርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለኢቲቪ አፋን ኦሮሞ የሰጡት ማብራሪያ](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-ም-ዋና/) - Hoogganaa itti Aanaa Tajaajila Immigireeshinii fi lammummaa obboo Biqilaa Mazgabuu tajaajila kenniinsa paaspoortii ilaalchisee ibsa Etv afaan oromootiif kennan. - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አከናወኑ።](https://ics.gov.et/news/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-አመራ/) - የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች ዛሬ ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም በቂሊንጦ ኢንደስትሪያል ፓርክ ውስጥ "የምትተክል አገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል 3000 ችግኞችን ተክለዋል። በስነ-ስርዓቱ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት አገራችን ባለፉት 6 አመታት ከ25 ቢሊየን በላይ ችግኞች በመትከል በዓለም የራሷ አሻራ ማስቀመጧን አስረድተው የዘንድሮ ችግኝ ተከላ ኘሮግራምም በሀገር አቀፍ - [አቢሲኒያ የሽልማት ድርጅት የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት በተቋሟዊ አደረጃጀቱ እንዲሁም በአገልግሎት ልሕቀቱ በመሸለሙ ታላቅ ኩራት ይሰማናል።](https://ics.gov.et/news/አቢሲኒያ-የሽልማት-ድርጅት-የአገልግሎት/) ## Pages - [Home](https://ics.gov.et/) - Your Gateway to Global CitizenshipEmpowering Dreams, Embracing Identities Message from the Honorable Director General, Ms. Selamawit Dawit Welcome to the Ethiopian Immigration and Citizenship Services website. As Director General, I am proud to highlight the remarkable progress we achieved in the last nine months of 2018 E.C. fiscal year in transforming our services to better - [Resources and Publications](https://ics.gov.et/resources-and-publications/) - Explore a wealth of resources and publications from the Ethiopian Immigration and Citizenship Services. Access reports, policies, research documents and more to stay informed. - [Contact](https://ics.gov.et/contact/) - contact us Home Contact STAY IN TOUCH Connect with the Immigration Citizenship Service Chat Support International Presence Our Address Gotera Interchange, Kirkos Sub-city, Addis Ababa/Ethiopia Phone Line Free Call: 8133 Email Address support@ics.gov.et Follow Us: Name Email Message Send - [About](https://ics.gov.et/about/) - About Us Home About us Leadership Selamawit Dawit Director General Bikila Mezgebu Deputy Director General Gosa Demissie Deputy Director General Vision An Ethiopia where every person is recognized. Mission To ensure people’s identity and freedom of movement by providing accessible, secure, and high-quality travel, civil status, and national identification document services to users.To generate, manage, - [Videos](https://ics.gov.et/videos/) - [Links](https://ics.gov.et/links/) - Follow Our Official Channels Facebook Telegram TikTok YouTube Twitter (X) LinkedIn Instagram - [Information](https://ics.gov.et/information/) - "The ICS Information Hub is your go-to resource for accurate and up-to-date details on immigration and citizenship services in Ethiopia. Whether you're applying for visas, residence permits, or naturalization, find clear guidelines, application requirements, and policy updates—all in one place. Stay informed with the latest announcements and frequently asked questions to ensure a smooth application process. - [Services](https://ics.gov.et/service/) - Services Home Services Our Services Learn More Ethiopian Origin ID Learn More Temporary Residence Permit Through Marriage Learn More For Renewal Of Residence Permit Learn More For Business Visa Application Learn More For Student Visa Application Learn More For NGO Work Permit Learn More Medical Check-up Lorem ipsum dolor sit amet, consect dui at adipiscing - [News](https://ics.gov.et/news/) - News September 2, 2026 ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ አዲስ አበባ ፣ 27 ፣ 12 ፣ 2018 ዓ.ም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በሰው ሃይል ግንባታ ላይ በተሰራ ከፍተኛ የለውጥ ስራ... Read More August 19, 2026 የ2019 የሀጅ ጉዞና የፓስፖርት አገልግሎትን ለማሳለጥ ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡ አዲስ አበባ፣ነሐሴ 13 ፣ 2018 ዓ/ምየኢሚግሬሽንና ## My Templates - [Footer](https://ics.gov.et/?elementor_library=footer-2) - Content area - [Header](https://ics.gov.et/?elementor_library=header-2) - Content area - [News Template](https://ics.gov.et/?elementor_library=news-template) - News Template July 31, 2024 አዲስ አበባ ፣ 27 ፣ 12 ፣ 2018 ዓ.ም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በሰው ሃይል ግንባታ ላይ በተሰራ ከፍተኛ የለውጥ ስራ አማካኝነት በአገልግሎት ትልቅ ለውጥ መምጣቱን ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጉብኝቱ ወቅት ተናግረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመደመር መንግስት የተቋማት ለውጥ እና የመርህ ውጤት ማሳያ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። የተወረሰ እዳን በምንዳ - [Single Service](https://ics.gov.et/?elementor_library=elementor-single-post-539) - Single Service Home Services About Single Service አዲስ አበባ ፣ 27 ፣ 12 ፣ 2018 ዓ.ም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በሰው ሃይል ግንባታ ላይ በተሰራ ከፍተኛ የለውጥ ስራ አማካኝነት በአገልግሎት ትልቅ ለውጥ መምጣቱን ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጉብኝቱ ወቅት ተናግረዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመደመር መንግስት የተቋማት ለውጥ እና የመርህ ውጤት ማሳያ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። የተወረሰ - [Testimonials](https://ics.gov.et/?elementor_library=testimonials-2) - Testimonials Home Testimonials TESTIMONIAL We Take Care Senior Person Ann Lane CO - Founder At vero eos et accusamus et iusto odio dignissimos ducimus qui blanditiis praesentium voluptatum deleniti atque corrupti quos dolores et quas molestias excepturi sint occaecati cupiditate non provident, similique sunt in culpa qui officia deserunt mollitia animi, id est laborum et - [Faq](https://ics.gov.et/?elementor_library=faq-2) - Faq Home Frequently asked question ASK QUESTION Frequently Asked Questions Lorem ipsum dolor sit amet consectetur ? At vero eos et accusamus et iusto odio dignissimos ducimus qui blanditiis praesentium voluptatum deleniti atque corrupti quos dolores et quas molestias excepturi sint occaecati cupiditate. Lorem ipsum dolor sit amet consectetur ? At vero eos et accusamus - [Hero - Video Background](https://ics.gov.et/?elementor_library=hero-video-background) - small subheading Your Primary Heading for Impact action button - [Kit Styles: Caring Crest](https://ics.gov.et/?elementor_library=global-kit-styles) - [Home](https://ics.gov.et/?elementor_library=home) - Provide to Give Senior CitizenTo Enhance Life Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur dui at adipiscing elit, sed do sunt eiusmod tempor incididunt ut labore et dolore magna. Explore More Customers Support 0 + Jannie Physic Trusted By The 1000+ Modern Teams And Companies Year Experience 0 + Happy Clients 0 K Trusted Center 0 - [About Us](https://ics.gov.et/?elementor_library=about-us) - About Us Home About us A legacy of serving seniors Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis. Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis.Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis. 0 - [Services](https://ics.gov.et/?elementor_library=services) - Services Home Services Medical Check-up Lorem ipsum dolor sit amet, consect dui at adipiscing elit, sed do sunt eiusmod… Read More Senior Citizen Lorem ipsum dolor sit amet, consect dui at adipiscing elit, sed do sunt eiusmod… Read More Medical Care Lorem ipsum dolor sit amet, consect dui at adipiscing elit, sed do sunt eiusmod… - [Team](https://ics.gov.et/?elementor_library=team) - Our Team Home Team Asahtan Marsh Senior Doctor Mary Vels Doctor Caroline Orthopedic Elizabeth Manager Cameron Physician Alexandra Pharmacist - [404](https://ics.gov.et/?elementor_library=404) - Page Not Found Error 404 Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis, pulvinar dapibus leo. Back to Home - [Portfolio](https://ics.gov.et/?elementor_library=portfolio) - Portfolio Home Portfolio - [Blog Details](https://ics.gov.et/?elementor_library=blog-details) - Blog Details Home Blog details Caring Crest Caring, Senior Care April 30, 2024 Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit, sed do eiusmod tempor incididunt ut labore et dolore magna aliqua. Ut enim ad minim veniam, quis nostrud exercitation ullamco laboris nisi ut aliquip ex ea commodo consequat. Duis aute irure dolor in reprehenderit - [Testimonials](https://ics.gov.et/?elementor_library=testimonials) - Testimonials Home Testimonials TESTIMONIAL We Take Care Senior Person Ann Lane CO - Founder At vero eos et accusamus et iusto odio dignissimos ducimus qui blanditiis praesentium voluptatum deleniti atque corrupti quos dolores et quas molestias excepturi sint occaecati cupiditate non provident, similique sunt in culpa qui officia deserunt mollitia animi, id est laborum et - [Newsletter Form](https://ics.gov.et/?elementor_library=newsletter-form) - parent.activateValidation({"message":"This field is required.","emailMessage":"Please enter a valid Email address","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":true,"expression":"null"}, el)} /> ${ parent.decodeEntities(``) } - [Message Form](https://ics.gov.et/?elementor_library=message-form) - { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> parent.activateValidation({"message":"This field is required.","emailMessage":"Please enter a valid Email address","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":true,"expression":"null"}, el)} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> ${ parent.decodeEntities(`Send`) } - [Faq](https://ics.gov.et/?elementor_library=faq) - Faq Home Frequently asked question ASK QUESTION Frequently Asked Questions Lorem ipsum dolor sit amet consectetur ? At vero eos et accusamus et iusto odio dignissimos ducimus qui blanditiis praesentium voluptatum deleniti atque corrupti quos dolores et quas molestias excepturi sint occaecati cupiditate. Lorem ipsum dolor sit amet consectetur ? At vero eos et accusamus - [Contact Form](https://ics.gov.et/?elementor_library=contact-form) - { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> parent.activateValidation({"message":"This field is required.","emailMessage":"Please enter a valid Email address","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":true,"expression":"null"}, el)} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> ${ parent.decodeEntities(`Send`) } - [Get In Touch](https://ics.gov.et/?elementor_library=get-in-touch) - { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> parent.activateValidation({"message":"This field is required.","emailMessage":"Please enter a valid Email address","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":true,"expression":"null"}, el)} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> { parent.activateValidation({"message":"This field is required.","minLength":1,"maxLength":"","type":"none","required":false,"expression":"null"}, el) }} /> ${ parent.decodeEntities(`Send`) } - [Coming Soon](https://ics.gov.et/?elementor_library=coming-soon) - We Are Coming Soon Lorem ipsum dolor sit amet consectetur. In nulla nunc arcu velit consectetur massa mauris molestie hac. Hac arcu amet nullam pellentesque. Urna eu suspendisse felis sodales sit non. 0 Days 0 Hours 0 Minutes 0 Seconds Copyright © 2024 Caring Crest by Evonicmedia. All Rights Reserved. - [Contact](https://ics.gov.et/?elementor_library=contact) - contact us Home Contact STAY IN TOUCH Let us Treat Your Loved Ones Like Family 24/7 Customer Support Quick Change Resolution Flexible Working Hours Our Address: Plaza XYZ Street, XYZ City. XYZ Phone Line: (+122) 34 5678 9100 Email Address: info@username.com Follow Us: - [Header](https://ics.gov.et/?elementor_library=header) - About Services Ethiopian Origin ID NGO Work Permit Business Visa Application Renewal of Residence Permit Student Visa Application Temporary Residence Permit Through Marriage Temporary ID Permanent Residence ID Ethiopian Origin ID by Marriage Ethiopian Origin ID for Children (Under 18 Years Old) News Resources and Publications Resources and Publications Videos Information Contact Search Appointment - [Blogs](https://ics.gov.et/?elementor_library=blogs) - Blogs Home Blogs September 23, 2023 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል መግለጫ ሰጡ። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት 30 ቀናት ውስጥ ሲሰራቸው የነበሩ ስራዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህም... Read More November 17, 2023 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዛሬ ህዳር - [Footer](https://ics.gov.et/?elementor_library=footer) - Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis, pulvinar dapibus leo.Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus. Explore About Meet the team News & Media Contact Privacy Policy Contact Us Plaza XYZ Street, XYZ City. XYZ Email: info@username.com Tel: (+122) 34 5678 9100 - [Default Kit](https://ics.gov.et/?elementor_library=default-kit) ## Downloads - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገልግሎት ክፍያ አፈጻጸም ደንብ/ Immigration and Citizenship Service Fee Regualtion](https://ics.gov.et/download/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የአገ/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መመሪያ ቁጥር 1060/2017 የቅጣት ክፍያን ቀሪ ለማድረግ የወጣ](https://ics.gov.et/download/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-መመሪ/) - [Immigration and Citizenship Service Directive Number 1060/2025 Exemption from Penalty Payments — English](https://ics.gov.et/download/ics-service-directive-number-1060-2025-exemption-from-penalty-payments-english/) - [በልደታ ክ/ከ ስብሰባ አዳራሽ](https://ics.gov.et/download/በልደታ-ክ-ከ-ስብሰባ-አዳራሽ/) - [የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 114/1997 — Council of Ministers Regulation No. 114/2004](https://ics.gov.et/download/council-of-ministers-regulation-no-114-2004/) - [የኢሚግሬሽን አዋጅ ቁጥር 1339/2016 (የ1995 ማሻሻያ) — A Proclamation to Amend the Immigration Proclamation No. 1339/2024](https://ics.gov.et/download/a-proclamation-to-amend-the-immigration-proclamation-no-354/) - [Ethiopia's CRVS System: Overview and Challenges Booklet — UNICEF](https://ics.gov.et/download/ethiopias-crvs-system-overview-and-challenges-booklet-unicef/) - [Country CRVS Status Achievements, Challenges and Prospect](https://ics.gov.et/download/country-crvs-status-achievements-challenges-and-prospect/) - [ሀገር አቀፍ የሲቪል ምዝገባ መረጃ](https://ics.gov.et/download/ሀገር-አቀፍ-የሲቪል-ምዝገባ-መረጃ/) - [የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ](https://ics.gov.et/download/የኢሚግሬሽንና-ዜግነት-አገልግሎት-የሚኒ/) ## Services - [Ethiopian Origin ID for Children (Under 18 Years Old)](https://ics.gov.et/services/ethiopian-origin-id-for-children-under-18-years-old/) - This service allows parents or legal guardians to apply for an Ethiopian Origin ID on behalf of children under 18 years old who are of Ethiopian descent. The ID grants eligible children special privileges while visiting or residing in Ethiopia, including visa-free entry and extended stay rights. Applications must be submitted with required documents that - [Ethiopian Origin ID by Marriage](https://ics.gov.et/services/ethiopian-origin-id-by-marriage/) - This service allows foreign nationals who are married to Ethiopian citizens to apply for an Ethiopian Origin ID. The ID offers benefits such as visa-free entry and extended stay privileges in Ethiopia. Applicants must provide proof of a valid marriage to an Ethiopian citizen along with other supporting documents. - [Ethiopian Origin ID](https://ics.gov.et/services/ethiopian-origin-id/) - The Ethiopian Origin ID is issued to individuals of Ethiopian descent who hold foreign citizenship. This ID grants various benefits, including visa-free entry into Ethiopia, the right to own property, and easier access to residency and employment opportunities. It aims to strengthen the connection between Ethiopia and its diaspora. - [Temporary Residence Permit Through Marriage](https://ics.gov.et/services/temporary-residence-permit-through-marriage/) - The Temporary Residence Permit through Marriage allows foreign nationals married to Ethiopian citizens to legally reside in Ethiopia for a specified period. The permit is renewable and subject to conditions set by Ethiopian immigration authorities. - [Student Visa Application](https://ics.gov.et/services/student-visa-application/) - The Student Visa is intended for foreign nationals who wish to study in Ethiopia. This visa allows them to enroll in educational institutions and reside in Ethiopia for the duration of their studies. - [Renewal of Residence Permit](https://ics.gov.et/services/renewal-of-residence-permit/) - The Renewal of Residence Permit is for foreign nationals who wish to extend their stay in Ethiopia beyond the duration of their initial residence permit. This process must be completed before the current permit expires. - [NGO Work Permit](https://ics.gov.et/services/ngo-work-permit/) - The NGO Work Permit is for foreign nationals employed by non-governmental organizations operating in Ethiopia. This permit allows them to work and reside in Ethiopia for the duration of their contract with the NGO. - [Temporary ID](https://ics.gov.et/services/temporary-id/) - The Temporary ID provides foreign nationals with temporary residency status in Ethiopia for a limited duration. This service is available for individuals employed by companies, students, shareholders, and journalists. Depending on the applicant’s status, additional documents may be required. - [Permanent Residence ID](https://ics.gov.et/services/permanent-residence-id-five-year-renewable/) - The Permanent Residence ID offers foreign nationals the opportunity to reside in Ethiopia for an extended period. This ID is valid for five years and can be renewed upon expiration. - [Business Visa Application](https://ics.gov.et/services/business-visa-application/) - The Business Visa is for individuals traveling to Ethiopia for business purposes, such as meetings, conferences, or contract negotiations. This visa allows entry into Ethiopia for a limited period for business-related activities. ## Categories - [News](https://ics.gov.et/category/news/) - [Information](https://ics.gov.et/category/information/) - [Press Release](https://ics.gov.et/category/press-release/)