ለህግ የጽሁፍ ፈተና የተመረጣችሁ

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡

ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ከሰዓት 7:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር  እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 

ጥብቅ ማሳሰቢያ፡-  

  • ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን ሲሆን በዲፕሎማና በሌብል የተመዘገባችሁ ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
  • ፈተናው ጠዋት 2:30 ከሰአት 7:30 የሚጀምር ሲሆን በሰአቱ የአልተገኘ ተፈታኝ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
  • ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ  መያዝ ይጠበቅባችኋል።
  • ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ /ስልክ / ይዞ መግባት አይፈቀድም
  • የስም ዝርዝራችሁ ካለበት ቦታ ውጭ ቦታ ቀይሮ መፈተን አይቻልም።

ከሰዓት

አዲስ አበባ

ደ/ም/ኢትዮጵያ (ቦንጋ)

አማራ (ባህር ዳር)

ቤንሻንጉል ጉምዝ (አሶሳ)

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ (ሆሳህና)

ትግራይ (መቀለ)

ሲዳማ (ሀዋሳ)

ሐረሪ (ሐረር)

ጋምቤላ

ድሬዳዋ

አፋር

ኦሮሚያ (ፊንፊኔ)

ደ/ኢትዮጵያ (ወላይታ ሶዶ)