News
ስድስት ሚሊዮን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ በአመቱ ተከናውኗል – ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 09፣2018 ዓ.ም አገልግሎቱ ከፓስፖርት፣ ቪዛ፣ ትዉልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አየር ድንብር እና የየብስ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት አመት ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፓርት መስጠቱን ገለፀ።
አዲስ አበባ ፡ ሃምሌ 07 /2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2018 ዓ/ም በጀት አመት የእቅድ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን የሁሉም ዳይሬክቶሬቶች...
ዲጂታል የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ በድሬዳዋ ከተማ ተጀመረ
ሐምሌ 06 ፣ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለማሳለጥና ዜጎቻችንን በላቀ ደረጃ ለማገልገል በምናደርገው ጥረት የዘመናዊነት መገለጫ በሆነው፣ ለዘርፈ ብዙ...
በዋና ዳይሬክተሯ የሚመራው ልዑካን ቡድን ድሬዳዋ ገባ
ሐምሌ 05 ፣ 2018 ዓ.ም በኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ አስተዳደር...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአሜሪካ የድንበር ደህንነትና አስተዳደር ጋር በጋራ ለመስራት ውይይት አደረገ
አዲስ አበባ፡ሰኔ 30፣2018 ዓ.ም ሁለቱ ሀገራት የድንበር አስተዳደርን በማዘመን አገልግሎትን ከድንበር ቁጥጥር ስርዓት ቴክኖሎጂ ጋር በማጣመር እና በመረጃ ልውውጥ፥ በሰው...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በችግኝ ተከላ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ በእንክብካቤ ስራም አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናገሩ።
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች “ተስፋን እንትከል" በሚል መርህ የሚከናወነው የዘንድሮውን 8ኛዉን የችግኝ...
የኤርፖርት እና የድንበር አስተዳደር ስራን ማላቅ፥የሀገር ገፅታን መቀየር ነው ተባለ
ሰኔ ፣ 21 ፣ 2018 ዓ.ም የኤርፖርት እና የድንበር አስተዳደር ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም በሚል የውይይት ማዕቀፍ ላይ የምክክርና የግብአት ማሰባሰብ ወርክ-ሾፕ...
በእስቶፕ ኦቨር ቱሪዝም ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ
ሰኔ 16 ፣ 2018 ዓ.ም የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግ ይፋ በሆነው እስቶፕ ኦቨር ቱሪዝም ቪዛ ዙሪያ ከቱሪዝም ሚንስቴር ፣ አየር...
”የተቋሙ ስኬት የእያንዳንዱ ሰራተኛ የዕለት ተዕለት ትጋት ውጤት ነው” – ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት
ሰኔ 14 ፣ 2018 ዓ.ም ባለፋት ጥቂት አመታት በተሰሩ ዘርፍ ብዙ ስራዎች ተቋሙ ከመዋቅራዊ ለውጦች እና ሽግግር ባሻገር ተምሳሌት መሆን...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ የሚገኙ የዲጅታላይዜሽን ስራዎችን ገመገሙ ፡፡
ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊትን ጨምሮ ከፍተኛ የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች ተቋሙ እያከናወናቸዉ የሚገኙ የዲጅታላይዝሽን...
”የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚያስመሰግን ፥ ሀገር የሚያኮራ ስራ ሰርቷል”-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ 2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራር...
ከሲውዲን መንግስት ጋር በስደት እና በህጋዊ የሰዎች ዝውውር ላይ በጋራ መስራቱ ይቀጥላል ተባለ
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ፣ 14 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በሲውዲን የማይግሬሽን ሚንስትር ጆህን ፎርሴልን የሚመራውን...
በህገ ወጥ መንገድ ፓስፖርት ለማግኘት የሞከሩ ከ3ሺ በላይ የውጭ ዜጎች እና ኢትዮጵያውያን ላይ ህጋዊ እርምጃ ወስደናል – ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት
አዲስ አበባ፡ 13 ሚያዚያ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያለፋት 9 ወራት የስራ አፈጻጸምን እና የክንውን ስኬቶችን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ...
ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የአሜሪካን አምባሳደር በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ፣ 08 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑትን ኤርቪን ማሲንጋን...
ሀገር አቀፍ የቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን ለማዘመን ያለመው የመጀመሪያው ዙር ጥናት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ፣04፣2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት የሚደረገው ሀገር አቀፍ የቤተሰብ ምዝገባ አሁናዊ ልምድን የሚዳስስ ጥናት የመጀመሪያ ዙር ቀረበ። የኢሚግሬሽንና...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፋት 9 ወራት ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ፓስፓርት መስጠቱ ተገለፀ።
አዲስ አበባ ፡ ሚያዚያ 05 /2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የ2018 ዓ/ም 9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን የሁሉም ዳይሬክቶሬቶች...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ለአረጋዊያንና ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል !
አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 04/2018 ዓ.ም. ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጉለሌ በሚገኘው ተስፋ ብርሃን ምግብ ማዕከል ለ500 መቶ አረጋዊያን አቅመ ደካማ ወገኖች...
አዲሱ ኢ-ፓስፖርት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሊጀመር ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26 ፣ 2018 በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ቢቂላ መዝገቡ የሚመራው የልዑካን ቡድን በክልሉ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሴቶች በነጠላ ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድርን በአንደኛነት አጠናቀቀ
መጋቢት 26 ፣ 2019 ዓ.ም በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሚካሄደው በ19ኛው የፌዴራል ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል በሴቶች ጠረጴዛ ቴኒስ በነጠላ የፍፃሜ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የዲጅታል ሲስተም ስራዎችን ገመገመ።
መጋቢት 25/2018 አ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የኦንላይን...
