News

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በችግኝ ተከላ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ በእንክብካቤ ስራም አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናገሩ።

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች “ተስፋን እንትከል" በሚል መርህ የሚከናወነው የዘንድሮውን 8ኛዉን የችግኝ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ የሚገኙ የዲጅታላይዜሽን ስራዎችን ገመገሙ ፡፡

ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊትን ጨምሮ ከፍተኛ የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች ተቋሙ እያከናወናቸዉ የሚገኙ የዲጅታላይዝሽን...

በህገ ወጥ መንገድ ፓስፖርት ለማግኘት የሞከሩ ከ3ሺ በላይ የውጭ ዜጎች እና ኢትዮጵያውያን ላይ ህጋዊ እርምጃ  ወስደናል – ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት

አዲስ አበባ፡ 13 ሚያዚያ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያለፋት 9 ወራት የስራ አፈጻጸምን እና የክንውን ስኬቶችን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የዲጅታል ሲስተም ስራዎችን ገመገመ።

መጋቢት 25/2018 አ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በተቋሙ እየተከናወኑ ያሉ የኦንላይን...