የቃል ፈተና ጥሪ

በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መጋቢት 14/2017 ዓ. ም የተሠጠውን የፅሁፍ ፈተና ለወሠዳችሁ አመልካቾች በሙሉ፡- 

ከ50 በላይ የአመጣችሁ የፈተና ውጤት ከዚህ በታች የገለፅን ስለሆነ  እንድትመለከቱ እያሳሰብን ጎተራ በሚገኘው ቢሯችን ሰኔ 3/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በመገኘት የቃል ፈተና እንድትወስዱ እናሳውቃለን።

ማሳሰቢያ:-

ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና 2 ጉርድ ፎቶ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል። 

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት