News

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት መሻሻል ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።

አዲስ አበባ ፡ ጥቅምት 06/2018 ዓ.ም የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና...

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ በክብርት ወ/ሮ አለምፀሃይ ጳውሎስ የተመራ የሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኘ፡፡

አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልኡካን ቡድን በኢሚግሬሽንና...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ወቅታዊ እና ጥራቱን የጠበቀ የሲቪል ምዝገባ እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአት ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ። 

ጅማ፡ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ8ኛ ጊዜ የተከበረውን የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን አስመልክቶ ከባለድርሻ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ 8ኛዉን  የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀንን በመጪዉ ቅዳሜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ እንደሚከበር ገለጸ።

አዲስ አበባ፡ መስከረም 9 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ለ8ኛ ጊዜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የሲቪል ምዝገባ እና...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ አዳዲስ ዋና ማእከላትንና  ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የማስፋፋት ስራን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ።

አዲስ አበባ፡ መስከረም 10/2018 ዓም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርቡ ግንባታቸዉ  አዲስ አበባ ላይ በሚጀመሩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የግንባታ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ለ8ኛ ጊዜ የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀንን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀ ። 

አዲስ አበባ፡ መስከረም 09 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ለ8ኛ ጊዜ ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት  የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎትን በዲጂታላይዜሽን አሰራር በመታገዝ የምዝገባ ስርዓቱን ተደራሽነትና ጥራት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡

አዳማ፡ መስከረም 09 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ የስልጠና፣ የድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ መነሻ ሰነዶች ግብአት...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የህብረተሰቡን የፓስፓርት ፍላጎት እውን ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ ። 

አዲስ አበባ፡ መስከረም 3/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊትን ጨምሮ የተቋሙ አመራሮች ከቶፓን ኩባንያ እና ከኢትዮጵያ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለደንበኞች የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣን ለማድረግ እየተሰራ ያለውን የኦንላይን ፖርታል ሲስተም ገመገመ።

አዲስ አበባ: መስከረም 01/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት  እና የአገልግሎቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ቶፖን ኩባንያ...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የአዲስ አመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ ድጋፍ የሚሹ ወገኖች ማዕድ አጋራ!

አዲስ አበባ፡ ጳጉሜ 5/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት የአዲስ አመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር ያከናወነው ጎተራ በሚገኘው...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት በኢሚግሬሽን ዘርፍ ከቻይና ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ።

አዲስ አበባ፡ ጳጉሜ 3/2017ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ከቻይና ኤምባሲ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በዘመናዊ መንገድ ዲጂታል አሰራርን እውን በማድረግ በዓመቱ ምርጥ አገልግሎት ሰጪ ዘርፍ  አሸናፊ ሆነ።

አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም  የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዲጂታል አሰራርን እውን በማድረግና ዘመናዊ አሰራርን ተግባራዊ በማድረግ እንዲሁም የአለም...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የሚሰጠውን አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለፀ።

አዲስ አበባ ፡ ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የሚሰጠውን አገልግሎት ዘመናዊ እና የተቀላጠፈ እንዲሆን በትኩረት እየሰራ መሆኑን...

በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የስራ ኃላፊዎች በአመራርነት እና በተለያዩ ርዕሶች ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ 

ሱሉልታ፡ 08/12/2017 ዓ.ም በስልጠና ቦታው ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢሚግሬሽንና ዜግነት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት 2 ዓመታት...