News
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ148 የተቋሙ ሰራተኞች በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና አጠናቀቀ።
አዲስ አበባ ፡ ታህሳስ 25/04/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ በመረጃ ደህንነት፣በደንበኞች አገልግሎት፣ በዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግኑኝነት፣ በስደት ህጎች...
የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባን ለማላቅ ከባለድርሻና ተባባሪ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ ታህሳስ ፣ 21/2018 ዓ.ም መንግስት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ መረጃዎችን ለዲጂታል የማንነት መታወቂያ ሥርዓት ግንባታ፣ ለፖሊሲ ቀረፃ፣ ለሀገራዊ የልማት...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልገሎት ሁለተኛውን ዋና መስሪያ ቤት በጅማ ከተማ ሊገነባ ነው
ታህሳስ፡ ጅማ/17/ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሰው ተኮር የሪፎርም ስራዎቹ የለውጥ መስኮችን በመለየት ጥልቅ ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎችን በመስራት ላይ...
የድንበር አስተዳደር እና ቁጥጥርን ለማላቅ የየብስ ድንበሮች ማዕከላት ሊገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ታህሳስ፣02/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋራ በትብብር የየብስ ድንበር ማዕከላትን ለመገንባት የሚያስችለውን ውይይት ያደረገ ሲሆን በአራት...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ለሰራተኞቹ ሲሰጥ የነበረዉን የአቅም ግንባታ ስልጠና አጠናቀቀ
ሰንዳፋ: ህዳር/ 29/2018 ዓ.ም ሰንዳፋ በሚገኘዉ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዮኒቨርሲቲ ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች ለሁለት ሳምንት ሲሰጥ የነበረዉ የመጀመርያ ዙር ስልጠና...
በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ሲስተም ተጀመረ
አዲስ አበባ፡ ህዳር 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በይፋ የተጀመረዉ አዲሱ ሲስተም የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ...
የአለማቀፉ ስደተኞች ድርጅት ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጋራ ትብብሩ እንደሚቀጥል አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም የድንበር አስተዳደር እና ቁጥጥር የሰው ሀብት ልማት ፤ የልምድ ልውውጥ የቴክኖሎጂ ሽግግር ፤...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች የሚሰጠውን የመጀመሪያውን የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ሰጠ
ህዳር፣16፣2018 ዓ.ም ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በልዩ መልኩ የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ማግኘት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ክቡር አብይ አህመድ (ዶክተር ) መናገራቸው...
የአለም ባንክ የኢሚሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወነ ያለውን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስራ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ገለፀ
አዲስ አበባ፡ ህዳር 12/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከአለም ባንክ ከመጡ የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋራ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር ፣ 9 ፣ 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኢቢሲ ጋራ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፥ሀገራዊ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር በመዘርጋት ለዜጎች ፈጣን እና ተደራሽ አገልግሎት ለመስጠት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
ህዳር 08/2018 ዓ.ም በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎትን የ2018...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በጥቅምት ወር ብቻ ከ178 ሺህ በላይ ፓስፖርት ለዜጎች መስጠቱን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበጀት አመቱን የጥቅምት ወር አፈፃፀም እና በአፈፃፀም ሂደት ላይ የታዩ...
የኢትዮጵያ አዲሱ ኢፓስፓርት የሬድ ዶት ብራንድ እና ኮሙዩኒኬን ዲዛይን ሽልማት አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ: 29/02/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲሱ የኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ባካተተው የደህንነትና ሌሎችም ይዘቶች በአለምአቀፍ ደረጃ የ2025 የሬድ ዶት ብራንድስ እና ኮሚንኬሽንስ...
በኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ስር ነቀል ለውጥ ተደርጓል የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬ አለት በሰጡት ማብራሪያ ላይ የኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በአጭር ግዜ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በረቂቅ የክፍያ ደንብ ማሻሻያ ዙሪያ ከቁልፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ
አዲስ አበባ፡12/02/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ቁጥር 550/2016 ለማሻሻል በተዘጋጀው ረቂቅ የክፍያ ደንብ ላይ ከቁልፍ ባለድርሻ አካላት ጋር...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት መሻሻል ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።
አዲስ አበባ ፡ ጥቅምት 06/2018 ዓ.ም የኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ጎተራ በሚገኘው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና...
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ በክብርት ወ/ሮ አለምፀሃይ ጳውሎስ የተመራ የሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኘ፡፡
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልኡካን ቡድን በኢሚግሬሽንና...
18ኛው የብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።
አዲስ አበባ ፡ ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በአገር አቀፍ ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ”ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ወቅታዊ እና ጥራቱን የጠበቀ የሲቪል ምዝገባ እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአት ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለፀ።
ጅማ፡ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ8ኛ ጊዜ የተከበረውን የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን አስመልክቶ ከባለድርሻ...
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን ለ8ኛ ጊዜ በጅማ ከተማ እየተከበረ ነው።
ጅማ፡ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የሲቪል ምዝገባ ስርዓት በሃገሪቱ የሚገኙ ዜጎችን...
