ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከካናዳ አምባሳደር ጋራ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር የሆኑትን አምባሳደር ኒኮላስ ሲመርድን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አድርገዋል ።

ሁለቱ ሀገራት በስደት እና ስደት ተመላሾች እንዲሁም በድንበር አስተዳደር እና ህጋዊ የሰዎች ዝውውር ላይ ያላቸውን የጋራ ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰሩ በውይይቱ ላይ ተነስቷል ።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

ሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !

————————

ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድረ -ገፆችን ይጎብኙይወዳጁን

Telegram: https://t.me/ICS_EthiopiaFacebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopiaTwitter: https://twitter.com/ics_ethiopiaTikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopiaLinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopiaYouTube: https://www.youtube.com/@Ics_EthiopiaInstagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/