እንግሊዝና  ኢትዮጵያ ከኢሚግሬሽን  አገልግሎት ጋር በተገናኘ በቅንጅት ለመስራት ውይይት አካሄዱ።

አዲስ አበባ: ግንቦት 13/2017 ዓ.ም

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የእንግሊዝ ኢምባሲ ም/የሚሲዮን ኃላፊ ሉክ ቡሎክን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። 

ሁለቱ ሀገራት በኢሚግሬሽን ዘርፍ በጋራ በሚሰሩበት ጉዳዮች ላይ  ተወያይተዋል።

የየኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

Latest Posts

Any Questions?

Call us!

8133