በክብርት ሰላማዊት ዳዊት የተመራ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ልዑካን አርባምንጭ  ከተማ ገቡ።


በሲቪል እና በቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር በተዘጋጀው መድረክ ላይ ለመገኘት ልዑኩ በአርባ ምንጭ ከተማ ሲገባ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ  ክቡር ዶ/ር ደምሴ አድማሱ እና የአርባምንጭ ከተማ ከንቲባ ክቡር ዶ/ር መስፍን መንዛ ከከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በደማቅ ሁኔታ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Latest Posts

Any Questions?

Call us!

8133