በሲቪል እና በቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር በተዘጋጀው መድረክ ላይ ለመገኘት ልዑኩ በአርባ ምንጭ ከተማ ሲገባ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር ዶ/ር ደምሴ አድማሱ እና የአርባምንጭ ከተማ ከንቲባ ክቡር ዶ/ር መስፍን መንዛ ከከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በደማቅ ሁኔታ አቀባበል አድርገውላቸዋል።







በሲቪል እና በቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር በተዘጋጀው መድረክ ላይ ለመገኘት ልዑኩ በአርባ ምንጭ ከተማ ሲገባ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር ዶ/ር ደምሴ አድማሱ እና የአርባምንጭ ከተማ ከንቲባ ክቡር ዶ/ር መስፍን መንዛ ከከተማው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በደማቅ ሁኔታ አቀባበል አድርገውላቸዋል።







Explore the essence of the Immigration Citizenship Service – dedicated to facilitating secure travel, affirming identities, and contributing to national development through transparent and customer-centric operations.
Developed by FIRMA.