News

በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የተደረጉ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ማሻሻያዎች እና ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ የተደረገ ዝግጅት

https://www.youtube.com/watch?v=rUgDRh1yzLA የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚሰጠውን የአየር ድንበር ቁጥጥር አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና በሰለጠነ የሰው...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ201 የተቋሙ ሰራተኞች በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ ስልጠና መስጠት ጀመረ።

አዲስ አበባ ፡ጥር 19/05/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ በዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግንኙነት፣ በመረጃ ደህንነት፣በደንበኞች አገልግሎት፣ በስደት ህጎች እና...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ነፃ ሐሳብ ፕሮግራም ጋር የነበራቸው ቆይታ ::

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የአገልግሎቱን የሪፎርም ስራዎች ማለትም የህግ ማዕቀፎችን በማሻሻል፥ ምቹ የስራ ከባቢ በመፍጠር...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በተቋሙ ተገኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በተቋሙ ተገኝተዋል። Prime Minister Abiy Ahmed...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለ148 የተቋሙ ሰራተኞች በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና አጠናቀቀ።

አዲስ አበባ ፡ ታህሳስ 25/04/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በብሄራዊ ደህንነት ዩንቨርሲቲ በመረጃ ደህንነት፣በደንበኞች አገልግሎት፣ በዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግኑኝነት፣ በስደት ህጎች...

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ለሰራተኞቹ ሲሰጥ የነበረዉን የአቅም ግንባታ ስልጠና አጠናቀቀ

ሰንዳፋ: ህዳር/ 29/2018 ዓ.ም ሰንዳፋ በሚገኘዉ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዮኒቨርሲቲ ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች ለሁለት ሳምንት ሲሰጥ የነበረዉ የመጀመርያ ዙር ስልጠና...

የአለም ባንክ የኢሚሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እያከናወነ ያለውን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስራ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ፡ ህዳር 12/2018 ዓ.ም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከአለም ባንክ ከመጡ የስራ ሃላፊዎች ጋር  ውይይት...